ለአሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ጥንቃቄ
የዓድዋ ድል በዓልና ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
#ethiopia | ነገ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም 130ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በፒያሳው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በደመቀ ሁኔታ ይከበራል። በዓሉን በሰላም ለማክበር የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል።
ነገ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች፦
ከቸርችል ጎዳና፦ ባንኮ ዲሮማ መብራት ላይ
ከአራት ኪሎ፦ ራስ መኮንን ድልድይ ላይ
ከመነንና የካቲት 12 ሆስፒታል፦ አፍንጮ በር ላይ
ከእሪ በከንቱ፦ ቀይ ባህር ኮንዶሚኒየም ላይ
ከአዲሱ ገበያ፦ ሰሜን መብራት ላይ
ከመርካቶ፦ ደጃዝማች ኃብተ ጊዮርጊስ ድልድይ ላይ
ከእንቁላል ፋብሪካ፦ ቅዱስ ዮሐንስ መብራት ላይ
⚠️ ማሳሰቢያ፦
በእነዚህ መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
📞 የጥቆማና የመረጃ ስልኮች
አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙ በሚከተሉት ነጻ ስልክ መስመሮች ጥቆማ መስጠት ይቻላል፦
👉 990፣ 991፣ 987፣ 816
👉 011-126-43-59 / 011-552-63-02
#አድዋ130 #የአድዋድል #አዲስአበባ #ትራፊክ #ፖሊስ #ኢትዮጵያ #adwa130 #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የዓድዋ ድል በዓልና ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
#ethiopia | ነገ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም 130ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በፒያሳው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በደመቀ ሁኔታ ይከበራል። በዓሉን በሰላም ለማክበር የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል።
ነገ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች፦
ከቸርችል ጎዳና፦ ባንኮ ዲሮማ መብራት ላይ
ከአራት ኪሎ፦ ራስ መኮንን ድልድይ ላይ
ከመነንና የካቲት 12 ሆስፒታል፦ አፍንጮ በር ላይ
ከእሪ በከንቱ፦ ቀይ ባህር ኮንዶሚኒየም ላይ
ከአዲሱ ገበያ፦ ሰሜን መብራት ላይ
ከመርካቶ፦ ደጃዝማች ኃብተ ጊዮርጊስ ድልድይ ላይ
ከእንቁላል ፋብሪካ፦ ቅዱስ ዮሐንስ መብራት ላይ
⚠️ ማሳሰቢያ፦
በእነዚህ መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
📞 የጥቆማና የመረጃ ስልኮች
አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙ በሚከተሉት ነጻ ስልክ መስመሮች ጥቆማ መስጠት ይቻላል፦
👉 990፣ 991፣ 987፣ 816
👉 011-126-43-59 / 011-552-63-02
#አድዋ130 #የአድዋድል #አዲስአበባ #ትራፊክ #ፖሊስ #ኢትዮጵያ #adwa130 #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago