በኢራን ሴቶች ትምህርት ቤት ላይ እስራኤል ባደረሰችው ጥቃት 85 ሰዎች ተገደሉ ተባለ
በደቡባዊ ኢራን ሚናብ ከተማ በሚገኝ የአንደኛ ደረጃ የሴቶች ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት ቢያንስ 85 ሰዎች መገደላቸውንና በርካታ ተማሪዎች መቁሰላቸውን የኢራን መንግስት ሬዲዮና ቴሌቪዥን (IRIB) ዘግቧል።
በደቡባዊ ኢራን ሚናብ ከተማ በሚገኝ የአንደኛ ደረጃ የሴቶች ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት ቢያንስ 85 ሰዎች መገደላቸውንና በርካታ ተማሪዎች መቁሰላቸውን የኢራን መንግስት ሬዲዮና ቴሌቪዥን (IRIB) ዘግቧል።
5 months ago