Logo
FIDEL POST NEWS
በኢራን ሴቶች ትምህርት ቤት ላይ እስራኤል ባደረሰችው ጥቃት 85 ሰዎች ተገደሉ ተባለ

​በደቡባዊ ኢራን ሚናብ ከተማ በሚገኝ የአንደኛ ደረጃ የሴቶች ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት ቢያንስ 85 ሰዎች መገደላቸውንና በርካታ ተማሪዎች መቁሰላቸውን የኢራን መንግስት ሬዲዮና ቴሌቪዥን (IRIB) ዘግቧል።
5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.