"በስሜት ተገፋፍቶ መናገር ቡድኑን ይጎዳል" ሚኬል አርቴታ
#fastmereja | ሚኬል አርቴታ ነጥብ ከጣሉ በኋላ ስላለው ስሜትና ቀጣይ እርምጃዎች የሚከተለውን ብሏል፦ "አሁን ስሜት ውስጥ በሆንንበት ሰዓት ቡድኑን ሊጎዱ የሚችሉ ነገሮችን መናገር በጣም ቀላል ነው። ሁሉም ተጫዋች የተቻለውን ለማድረግ እንደሚጥር ጥርጥር የለውም፤ ስለዚህ በዚህ ሰዓት የተሳሳተ ንግግር ማድረግ ሊወሰድ የሚችል መጥፎ ውሳኔ ነው" ብሏል።
"ዛሬ በሚፈለገው ደረጃም ሆነ ፉክክር ውስጥ አልነበርንም። በዚህ የሊግ ደረጃ ደግሞ ከሚፈለገው የብቃት ደረጃ በታች ከሆንክ የሚመጣውን ውጤት መቀበል አለብህ" ሲል ገልጿል።
"በሊጉ አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ መገኘትን ደስ የሚል የሚያደርገው እንዲህ ያሉ የፈተና ጊዜያትን ማለፍ ነው። በፕሪምየር ሊግ ወደ የትኛውም ሜዳ ሄደህ ያለ ምንም ፈተናና መከራ ታሸንፋለህ ብለህ ካሰብክ፣ ያ ከእውነታው የራቀ ነው" ሲል አክሏል።
#ፋስት_መረጃ #ስፖርት
#fastmereja | ሚኬል አርቴታ ነጥብ ከጣሉ በኋላ ስላለው ስሜትና ቀጣይ እርምጃዎች የሚከተለውን ብሏል፦ "አሁን ስሜት ውስጥ በሆንንበት ሰዓት ቡድኑን ሊጎዱ የሚችሉ ነገሮችን መናገር በጣም ቀላል ነው። ሁሉም ተጫዋች የተቻለውን ለማድረግ እንደሚጥር ጥርጥር የለውም፤ ስለዚህ በዚህ ሰዓት የተሳሳተ ንግግር ማድረግ ሊወሰድ የሚችል መጥፎ ውሳኔ ነው" ብሏል።
"ዛሬ በሚፈለገው ደረጃም ሆነ ፉክክር ውስጥ አልነበርንም። በዚህ የሊግ ደረጃ ደግሞ ከሚፈለገው የብቃት ደረጃ በታች ከሆንክ የሚመጣውን ውጤት መቀበል አለብህ" ሲል ገልጿል።
"በሊጉ አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ መገኘትን ደስ የሚል የሚያደርገው እንዲህ ያሉ የፈተና ጊዜያትን ማለፍ ነው። በፕሪምየር ሊግ ወደ የትኛውም ሜዳ ሄደህ ያለ ምንም ፈተናና መከራ ታሸንፋለህ ብለህ ካሰብክ፣ ያ ከእውነታው የራቀ ነው" ሲል አክሏል።
#ፋስት_መረጃ #ስፖርት
6 months ago