የአደይ አበባ ስታድየም ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ::
ግዙፉና ዘመናዊው የአደይ አበባ ስታድየም ዋናው የመጫወቻ ሜዳ በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) የተደረገለትን ጥብቅ ግምገማ በስኬት አጠናቋል።
እንደ መረጃው ከሆነ፣
የስታድየሙ መጫወቻ ሜዳ በፊፋ ባለሙያዎች የተደረጉለትን ልዩ ልዩ ቴክኒካዊ ቴስቶች በከፍተኛ ውጤት በማለፉ ነው ይህ ይፋዊ እውቅና የተሰጠው። ይህም ሜዳው ደረጃቸውን የጠበቁ ዓለም አቀፍ ግጥሚያዎችን ለማስተናገድ ሙሉ ብቃት እንዳለው ማረጋገጫ ሆኖታል።
ይህ ስኬት ለአገራችን እግር ኳስ እድገትና ለደጋፊዎቻችን ትልቅ ብሥራት ነው።
seledadotio
seledadotio
ግዙፉና ዘመናዊው የአደይ አበባ ስታድየም ዋናው የመጫወቻ ሜዳ በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) የተደረገለትን ጥብቅ ግምገማ በስኬት አጠናቋል።
እንደ መረጃው ከሆነ፣
የስታድየሙ መጫወቻ ሜዳ በፊፋ ባለሙያዎች የተደረጉለትን ልዩ ልዩ ቴክኒካዊ ቴስቶች በከፍተኛ ውጤት በማለፉ ነው ይህ ይፋዊ እውቅና የተሰጠው። ይህም ሜዳው ደረጃቸውን የጠበቁ ዓለም አቀፍ ግጥሚያዎችን ለማስተናገድ ሙሉ ብቃት እንዳለው ማረጋገጫ ሆኖታል።
ይህ ስኬት ለአገራችን እግር ኳስ እድገትና ለደጋፊዎቻችን ትልቅ ብሥራት ነው።
seledadotio
seledadotio
7 months ago