Logo
SeledaPost
የአደይ አበባ ስታድየም ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ::

ግዙፉና ዘመናዊው የአደይ አበባ ስታድየም ዋናው የመጫወቻ ሜዳ በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) የተደረገለትን ጥብቅ ግምገማ በስኬት አጠናቋል።
እንደ መረጃው ከሆነ፣

የስታድየሙ መጫወቻ ሜዳ በፊፋ ባለሙያዎች የተደረጉለትን ልዩ ልዩ ቴክኒካዊ ቴስቶች በከፍተኛ ውጤት በማለፉ ነው ይህ ይፋዊ እውቅና የተሰጠው። ይህም ሜዳው ደረጃቸውን የጠበቁ ዓለም አቀፍ ግጥሚያዎችን ለማስተናገድ ሙሉ ብቃት እንዳለው ማረጋገጫ ሆኖታል።

ይህ ስኬት ለአገራችን እግር ኳስ እድገትና ለደጋፊዎቻችን ትልቅ ብሥራት ነው።

seledadotio
seledadotio
7 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.