"አስደንጋጭ ነው!!"
- 470,000 የንግድ ድርጅቶች ከፌደራል መዝገብ ተሰርዘዋል!
#ethiopia | የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኤክስፐርቶች ጥናትን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ጋዜጣ ባወጣው መረጃ መሰረት፤ በፌደራል ደረጃ ከተመዘገቡት 570,000 የንግድና አገልግሎት ሰጭ ድርጅቶች ውስጥ 470,000 (80%) የሚሆኑት በ2024 ብቻ ከስራ ውጪ ሆነዋል/ተዘግተዋል።
አቶ ሙሼ ሰሙ ይህንን ክስተት "ከዜናነት ባሻገር በጥልቅ ሊመረመር የሚገባው አደጋ" ሲሉ ገልጸውታል።
የዚህ አደገኛ ክስተት እንድምታዎች (በአቶ ሙሼ እይታ)፡
የሥራ አጥነት መጨመር፡ የ470 ሺህ ድርጅቶች መዘጋት በዚያው ልክ ለሚቀነሱ ሠራተኞች እና ቤተሰቦች መርዶ ነው።
የገቢ መቀነስ እና የግብር ጫና፡ መንግስት ከነዚህ ድርጅቶች ያገኝ የነበረው ገቢ ይቋረጣል። ይህን ክፍተት ለመሙላት በቀሩት 100 ሺህ ድርጅቶች ላይ "የታክስ ጫና" ሊያይል ይችላል፤ ይህም ቀሪዎቹን ከገበያ የማስወጣት ዕድሉ ሰፊ ነው።
የገበያ መዛባት፡ የአቅርቦት እና ስርጭት ሰንሰለቱ ስለሚበጠስ፣ የምርት እጥረት እና የዋጋ ንረት ሊባባስ ይችላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #business #economy #reporter #mushesemu #trade
- 470,000 የንግድ ድርጅቶች ከፌደራል መዝገብ ተሰርዘዋል!
#ethiopia | የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኤክስፐርቶች ጥናትን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ጋዜጣ ባወጣው መረጃ መሰረት፤ በፌደራል ደረጃ ከተመዘገቡት 570,000 የንግድና አገልግሎት ሰጭ ድርጅቶች ውስጥ 470,000 (80%) የሚሆኑት በ2024 ብቻ ከስራ ውጪ ሆነዋል/ተዘግተዋል።
አቶ ሙሼ ሰሙ ይህንን ክስተት "ከዜናነት ባሻገር በጥልቅ ሊመረመር የሚገባው አደጋ" ሲሉ ገልጸውታል።
የዚህ አደገኛ ክስተት እንድምታዎች (በአቶ ሙሼ እይታ)፡
የሥራ አጥነት መጨመር፡ የ470 ሺህ ድርጅቶች መዘጋት በዚያው ልክ ለሚቀነሱ ሠራተኞች እና ቤተሰቦች መርዶ ነው።
የገቢ መቀነስ እና የግብር ጫና፡ መንግስት ከነዚህ ድርጅቶች ያገኝ የነበረው ገቢ ይቋረጣል። ይህን ክፍተት ለመሙላት በቀሩት 100 ሺህ ድርጅቶች ላይ "የታክስ ጫና" ሊያይል ይችላል፤ ይህም ቀሪዎቹን ከገበያ የማስወጣት ዕድሉ ሰፊ ነው።
የገበያ መዛባት፡ የአቅርቦት እና ስርጭት ሰንሰለቱ ስለሚበጠስ፣ የምርት እጥረት እና የዋጋ ንረት ሊባባስ ይችላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #business #economy #reporter #mushesemu #trade
7 months ago