Logo
Getu Temesgen
ጀነራሉ የተሳፈሩበት አውሮፕላን ተከስክሶ ሞቱ
#ethiopia | የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ ድቤይቤህ የሊቢያ ጦር አዛዥ መሐመድ አሊ አህመድ አል-ሃዳድ እና ሌሎች አራት ሰዎች በቱርክ ዋና ከተማ አንካራ አቅራቢያ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ መሞታቸውን አረጋግጠዋል።

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.