Logo
SeledaPost
ለጥንቃቄ‼️

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ እንዲሁም አሁን የሌሉ ተቋማትን ስም በመጠቀም ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን ለማከናወን ፍቃድና ውክልና ተሰጥቶናል በሚሉ የጉዞ ወኪሎች ብዙዎች እየተጭበረበሩና ለከፋ ችግር እየተጋለጡ እንደሚገኝ ይታወቃል።

ማሳሰቢያ

ውክልናና ፍቃድ:- ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ለየትኛውም የጉዞ ወኪል ለውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ፍቃድም ሆነ ውክልና አልተሰጠም፣

መዳረሻ ሀገራት:- ከታች ከተዘረዘሩት ሀገራት ውጪ ወደ አውሮፓም ሆነ ካናዳ ህጋዊ የሥራ ስምሪት የለም፣

ህጋዊ የሥራ ስምሪት የሚሰጥባቸው ሀገራት

በአሁን ወቅት የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈርሞ ስምሪት እየተሰጠባቸው የሚገኙ ሀገራት የሚከተሉት ብቻ ናቸው:-

1️⃣ 🇸🇦 ሳዑዲ አረቢያ (Saudi Arabia)
2️⃣ 🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ (UAE)
3️⃣ 🇰🇼 ኩዌት (Kuwait)
4️⃣ 🇶🇦 ኳታር (Qatar)
5️⃣ 🇯🇴 ዮርዳኖስ (Jordan)
6️⃣ 🇱🇧 ሊባኖስ (Lebanon)

ህጋዊ የሥራ ስምሪት

በተጠቀሱት ሀገራት ስምሪቱ የሚሰጠው ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ባለማው የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ህጋዊ ፈቃድ ባላቸው የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ብቻ ነው።(ayu)

seledadotio
seledadotio
5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.