Logo
Getu Temesgen
🇪🇹 የአዲስ አበባ አስተዳደር በተገበረው የአንድ ጀምበር የሥራ ዕድል ንቅናቄ ለ30 ሺህ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠሩን ከንቲባዋ አስታወቁ

#ethiopia | አዳነች አቤቤ፣ “ዛሬ ወደ ሥራ ያስገባናቸው እነዚህ አዲስ ሥራ ጀማሪዎች ቀደም ሲል በተለያዩ መድረኮች ስንወያይ የሥራ ዕድል ጥያቄ የነበራቸው ወጣቶችና ሴቶች ናቸው።” ብለዋል፡፡

የሥራ ዕድል ተጠቃሚዎቹ በኢንተርፕራይዝ ተደራጅተው በልዩ ሁኔታ ሥራ የጀመሩባቸው ዘርፎች ውስጥ፦

- የከተማ ግብርና፣
- ማኑፋክቸሪንግ፣
-ኮንስትራክሽን፣
- ንግድ፣
-በአገልግሎትና ሌሎችም ተጠቅሰዋል፡፡

ከንቲባ አዳነች የአንድ ጀምበር የሥራ ዕድል ፈጠራ ንቅናቄ በቀጣይነት በልዩ ትኩረት እየተደገፈ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ሲሉ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ ጽፈዋል።
#spuntik

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.