የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ለምን የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደጣሰ እንዲያስረዳ ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጠ
#ethiopia : የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እየተጠቀመባቸው ያሉ ቢሮዎችን በሚመለከት የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በኃይል (በጉልበት) አስወጥቶ ለራሱ መጠቀሚያ እንዳያደርግ ፍርድ ቤት ዕግድ ጥሎ ቀጠሮ የሰጠ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ግን በኃይል ሰብሮ በመግባት ያደረገው የመንጠቅ ሒደት አግባብ አለመሆኑን፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ አንደኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ቀርቦ እንዲያስረዳ ዛሬ ኅዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ጥብቅ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
ፍርድ ቤቱ ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ያቀረበውን አቤቱታ መርምሮ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter....
#ethiopia : የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እየተጠቀመባቸው ያሉ ቢሮዎችን በሚመለከት የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በኃይል (በጉልበት) አስወጥቶ ለራሱ መጠቀሚያ እንዳያደርግ ፍርድ ቤት ዕግድ ጥሎ ቀጠሮ የሰጠ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ግን በኃይል ሰብሮ በመግባት ያደረገው የመንጠቅ ሒደት አግባብ አለመሆኑን፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ አንደኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ቀርቦ እንዲያስረዳ ዛሬ ኅዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ጥብቅ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
ፍርድ ቤቱ ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ያቀረበውን አቤቱታ መርምሮ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter....
9 months ago