ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል አሳክተዋል !
#ethiopia | በ ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሕርዳር ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ1 አሸንፈዋል።
የፈረሰኞቹን የማሸነፊያ ግቦች አቤል ያለው 2x እና አዲሱ አቱላ ሲያስቆጥሩ በረከት ጥጋቡ ለጣና ሞገዶቹ ከመረብ አሳርፏል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመጀመሪያ አራት የሊግ መርሐግብሮች ሶስቱን በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
ባሕርዳር ከተማ ያለፉትን አራት ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም በሶስቱ አቻ ሲለያይ በአንዱ ተሸንፏል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
6️⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 9 ነጥብ
8️⃣ ባሕርዳር ከተማ :- 6 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀድያ ሆሳዕና
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ባሕርዳር ከተማ #ts #sport #gtmc
#ethiopia | በ ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሕርዳር ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ1 አሸንፈዋል።
የፈረሰኞቹን የማሸነፊያ ግቦች አቤል ያለው 2x እና አዲሱ አቱላ ሲያስቆጥሩ በረከት ጥጋቡ ለጣና ሞገዶቹ ከመረብ አሳርፏል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመጀመሪያ አራት የሊግ መርሐግብሮች ሶስቱን በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
ባሕርዳር ከተማ ያለፉትን አራት ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም በሶስቱ አቻ ሲለያይ በአንዱ ተሸንፏል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
6️⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 9 ነጥብ
8️⃣ ባሕርዳር ከተማ :- 6 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀድያ ሆሳዕና
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ባሕርዳር ከተማ #ts #sport #gtmc
7 months ago