"የኢትዮጵያ ቲክቶክ ተጽኖ ፈጣሪዎች ማህበር" ምስረታን አስመልክቶ ዛሬ በኩሪፍቱ ሪዞርት የነበረው የማብሰሪያ ፕሮግራም ለሌላ ቀን ተላልፏል።
ትናንት በሸራተን አዲስ ሆቴል “የኢትዮጵያ ወጣቶች የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ማህበር” ከሚመለከተው የመንግስት አካል ሙሉ እውቅና አግኝቶ ተመዝግቦ መመስረቱ ይታወሳል።
ትናንት በሸራተን አዲስ ሆቴል “የኢትዮጵያ ወጣቶች የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ማህበር” ከሚመለከተው የመንግስት አካል ሙሉ እውቅና አግኝቶ ተመዝግቦ መመስረቱ ይታወሳል።
9 months ago