Logo
Getu Temesgen
የአውሮፕላን አደጋ በአሜሪካ
#ethiopia | በአሜሪካ ኬንታኪ የጭነት አውሮፕላን ተከስክሶ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡

ማክሰኞ ማምሻውን በሊውሲቭል ኬንታኪ በመነሳት ላይ የነበረ አውሮፕላን በደረሰ አደጋ ሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጻል፡፡

እንደ አካባቢው አስተዳደር መረጃ መሰረት ከሞቱት ሰዎች ሶስቱ የአውሮፕላኑ ሰራተኞች ሊሆኑ እንደሚችሉ ገልፆ።

በሉዊሲቪል አለም አቀፍ አየር ማረፊያ የአውሮፕላኑ መፈንዳትን ተከትሎ በደረሰባቸው አደጋ ህይወታቸው ሳያልፍ እንደቀረ አስታውቋል፡፡

የማቾች ቁጥር ይህ ብቻ ይሁን አይሁን እስካሁን ግልፅ መረጃ ስላለመገኘቱ ተገልጻል፡፡

የአውሮፕላኑን አደጋ ተከትሎ በአካባቢው የነበሩ ሌሎች 11 ሰዎች ላይ ጉዳት ማጋጠሙ እንዲሁ ታውቋል፡፡

በአካባቢው ያሉ ሰዎች ጥንቃቄን እንዲያደርጉ የአካባቢው ፖሊስ አሳስቧል።

ቢቢሲ

9 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.