የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግን ማስተላለፍ የጀመረው OBN ሶስት ስህተት ሰርቷል።
📍ቅዱስ ጊዮርጊስ በሌለበት ጨዋታ ስሙን ለመጥራት ሞክሯል።
📍ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲጽፉ በትክክል አልጻፉም።
📍 ባለ ሜዳውም ተጋጣሚውም Saint Georgis ተብሏል።
በቀጣዮቹ ጨዋታ ቦታው ላይ ባለሞያ ያስቀምጣሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ኦቢኤን ሰገሌ ዑመታ 🔊
ሜዳውን ግን ሲታደስ ነው ሲታረስ የቆየው?
📍ቅዱስ ጊዮርጊስ በሌለበት ጨዋታ ስሙን ለመጥራት ሞክሯል።
📍ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲጽፉ በትክክል አልጻፉም።
📍 ባለ ሜዳውም ተጋጣሚውም Saint Georgis ተብሏል።
በቀጣዮቹ ጨዋታ ቦታው ላይ ባለሞያ ያስቀምጣሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ኦቢኤን ሰገሌ ዑመታ 🔊
ሜዳውን ግን ሲታደስ ነው ሲታረስ የቆየው?
10 months ago