Logo
FastMereja
የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግን ማስተላለፍ የጀመረው OBN ሶስት ስህተት ሰርቷል።

📍ቅዱስ ጊዮርጊስ በሌለበት ጨዋታ ስሙን ለመጥራት ሞክሯል።
📍ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲጽፉ በትክክል አልጻፉም።
📍 ባለ ሜዳውም ተጋጣሚውም Saint Georgis ተብሏል።

በቀጣዮቹ ጨዋታ ቦታው ላይ ባለሞያ ያስቀምጣሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።

ኦቢኤን ሰገሌ ዑመታ 🔊

ሜዳውን ግን ሲታደስ ነው ሲታረስ የቆየው?

10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.