ፍልስጤማውያን ወደ ጋዛ እየተመለሱ ነው
#ethiopia | በጋዛ የተኩስ አቁም ተግባራዊ መሆን መጀመሩን ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ወደ ሰሜናዊ ጋዛ መመለስ ጀምረዋል፡፡
የእስራዔል ጦር የትራምፕ የሰላም ዕቅድ ስምምነትን ተከትሎ በጋዛ የተኩስ አቁም መተግበር መጀመሩን አስታውቋል።
የእስራዔል ካቢኔም የሰላም ዕቅዱን ስምምነት የመጀመሪያ ምዕራፍ ማፅቀዱ ይታወሳል፡፡
ይህን ተከትሎም የእስራዔል ጦር ከጋዛ በመውጣት ወደ ተስማሙበት መስመር ወጥቷል።
በቀጣይ ሁለቱ አካላት የእስረኞች ልውውጥ የሚያደርጉ ሲሆን፥ በርካታ መጠን ያለው ሰብአዊ ድጋፍ ወደ ጋዛ ይገባል።
#arada
#ethiopia | በጋዛ የተኩስ አቁም ተግባራዊ መሆን መጀመሩን ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ወደ ሰሜናዊ ጋዛ መመለስ ጀምረዋል፡፡
የእስራዔል ጦር የትራምፕ የሰላም ዕቅድ ስምምነትን ተከትሎ በጋዛ የተኩስ አቁም መተግበር መጀመሩን አስታውቋል።
የእስራዔል ካቢኔም የሰላም ዕቅዱን ስምምነት የመጀመሪያ ምዕራፍ ማፅቀዱ ይታወሳል፡፡
ይህን ተከትሎም የእስራዔል ጦር ከጋዛ በመውጣት ወደ ተስማሙበት መስመር ወጥቷል።
በቀጣይ ሁለቱ አካላት የእስረኞች ልውውጥ የሚያደርጉ ሲሆን፥ በርካታ መጠን ያለው ሰብአዊ ድጋፍ ወደ ጋዛ ይገባል።
#arada
10 months ago