Logo
Getu Temesgen
የመስቀል ደመራ በዓል
#ethiopia | የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጨምሮ በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም የኢፌድሪ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ክብርት ወይዘሮ ሸዊት ሻንካ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወይዘሮ አዳነች አበቤ ጨምሮ ሌሎች በርካታ እንግዶች በተገኙበት መከበር ጀምሯል።

11 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.