6 months ago
እናታችን ጠፍተዋል! 😭🙏
#ethiopia | እባካችሁ መንገድ ላይ ግራ የተጋቡ አረጋዊትን ካያችሁ በትኩረት ተመልከቱልን
የ80 ዓመት አረጋዊት ወ/ሮ ኮሬ ዳቢ፤ ትላንት እሁድ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በአዲስ አበባ ወሎ ሰፈር አካባቢ "ንፋስ ልቀበል" ብለው ከወጡ በኋላ ወደ ቤት አልተመለሱም።
ልዩ ምልክት እና ሁኔታ:
እናታችን መጠነኛ የመርሳት ችግር (Memory Loss) ስላለባቸው፤ መንገዱ ጠፍቶባቸው እና ያሉበትን ቦታ ለይተው ማወቅ ተቸግረው ሊሆን ይችላል። በመሆኑም መንገድ ላይ ብቻቸውን የሚሄዱ ወይም ግራ የተጋቡ አረጋዊትን ከተመለከቱ እባካችሁ ጠጋ ብለው ይጠይቁልን።
ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንለምናለን፤ በእነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡-
📞 0933 58 13 28
📞 0911 36 41 03
📞 0934 41 40 45
ለወገን ደራሽ ወገን ነውና ይህን መረጃ ሼር በማድረግ የእናታችንን ህይወት እንታደግ!
#missingperson #urgent #addisababa #wollosefer #help #share #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | እባካችሁ መንገድ ላይ ግራ የተጋቡ አረጋዊትን ካያችሁ በትኩረት ተመልከቱልን
የ80 ዓመት አረጋዊት ወ/ሮ ኮሬ ዳቢ፤ ትላንት እሁድ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በአዲስ አበባ ወሎ ሰፈር አካባቢ "ንፋስ ልቀበል" ብለው ከወጡ በኋላ ወደ ቤት አልተመለሱም።
ልዩ ምልክት እና ሁኔታ:
እናታችን መጠነኛ የመርሳት ችግር (Memory Loss) ስላለባቸው፤ መንገዱ ጠፍቶባቸው እና ያሉበትን ቦታ ለይተው ማወቅ ተቸግረው ሊሆን ይችላል። በመሆኑም መንገድ ላይ ብቻቸውን የሚሄዱ ወይም ግራ የተጋቡ አረጋዊትን ከተመለከቱ እባካችሁ ጠጋ ብለው ይጠይቁልን።
ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንለምናለን፤ በእነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡-
📞 0933 58 13 28
📞 0911 36 41 03
📞 0934 41 40 45
ለወገን ደራሽ ወገን ነውና ይህን መረጃ ሼር በማድረግ የእናታችንን ህይወት እንታደግ!
#missingperson #urgent #addisababa #wollosefer #help #share #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Comments