1 month ago
ትልቅ ሽልማት ከ UAE
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
3 months ago
(ZeHabesha News) Geopolitical tensions in the Horn of Africa have just reached a boiling point. The Sudanese government has officially accused Ethiopia and the United Arab Emirates (UAE) of orchestrating a drone strike on Khartoum Airport this past Monday.
In a highly volatile joint press conference in Khartoum, top Sudanese officials, including the Minister of Foreign Affairs, the Minister of Information, and the Armed Forces Spokesman, claimed they possess "conclusive evidence" regarding the attack. Most shockingly, the Sudanese government alleges that the Emirati drones used in the attack took off directly from Bahir Dar Airport in Ethiopia. They also claimed to have evidence of prior drone violations at the same location earlier this year.
Sudan has strongly asserted its absolute right to retaliate against this "aggression" at a time and place of its choosing.
What does this explosive allegation mean for the already fragile relations between Sudan, Ethiopia, and the UAE? Could this spark a broader regional conflict in the Horn of Africa?
In a highly volatile joint press conference in Khartoum, top Sudanese officials, including the Minister of Foreign Affairs, the Minister of Information, and the Armed Forces Spokesman, claimed they possess "conclusive evidence" regarding the attack. Most shockingly, the Sudanese government alleges that the Emirati drones used in the attack took off directly from Bahir Dar Airport in Ethiopia. They also claimed to have evidence of prior drone violations at the same location earlier this year.
Sudan has strongly asserted its absolute right to retaliate against this "aggression" at a time and place of its choosing.
What does this explosive allegation mean for the already fragile relations between Sudan, Ethiopia, and the UAE? Could this spark a broader regional conflict in the Horn of Africa?
5 months ago
600 ሰው የሚይዘው የኤምሬትስ አውሮፕላን 25 ተሳፋሪዎችን ብቻ ጭኖ በረረ
በቅርቡ የወጣ የብሉምበርግ ዘገባ እንደሚያመለክተው በመካከለኛው ምስራቅ ባለው ጦርነት ምክንያት የኤምሬትስ አየር መንገድ (Emirates) ከፍተኛ የተሳፋሪዎች ቁጥር መቀነስ እያጋጠመው ይገኛል።
በተለይም ከፓሪስ ወደ ዱባይ የተጓዘውና 600 ተሳፋሪዎችን የመያዝ አቅም ያለው ግዙፉ ኤርባስ ኤ380 (Airbus A380) አውሮፕላን የጫነው 25 ተሳፋሪዎችን ብቻ እንደነበር ተገልጿል።
በተመሳሳይ ከኒውዮርክ ወደ ዱባይ የተነሳው በረራም 35 ተሳፋሪዎችን ብቻ ይዞ ተጉዟል።
አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ወደ 100 በሚጠጉ መዳረሻዎች በረራ እያደረገ ቢሆንም፣ በጦርነቱ ምክንያት የአየር ክልሎች መዘጋትና የተሳፋሪዎች "አለመገኘት" ትልቅ ተግዳሮት ሆኖበታል።
ሆኖም በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ያለው የባህር ትራንስፖርት በመስተጓጎሉ፣ የአየር ጭነት (Cargo) አገልግሎት ለአየር መንገዱ ዋነኛ የገቢ ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል።
ምንጭ፦ Bloomberg
በቅርቡ የወጣ የብሉምበርግ ዘገባ እንደሚያመለክተው በመካከለኛው ምስራቅ ባለው ጦርነት ምክንያት የኤምሬትስ አየር መንገድ (Emirates) ከፍተኛ የተሳፋሪዎች ቁጥር መቀነስ እያጋጠመው ይገኛል።
በተለይም ከፓሪስ ወደ ዱባይ የተጓዘውና 600 ተሳፋሪዎችን የመያዝ አቅም ያለው ግዙፉ ኤርባስ ኤ380 (Airbus A380) አውሮፕላን የጫነው 25 ተሳፋሪዎችን ብቻ እንደነበር ተገልጿል።
በተመሳሳይ ከኒውዮርክ ወደ ዱባይ የተነሳው በረራም 35 ተሳፋሪዎችን ብቻ ይዞ ተጉዟል።
አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ወደ 100 በሚጠጉ መዳረሻዎች በረራ እያደረገ ቢሆንም፣ በጦርነቱ ምክንያት የአየር ክልሎች መዘጋትና የተሳፋሪዎች "አለመገኘት" ትልቅ ተግዳሮት ሆኖበታል።
ሆኖም በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ያለው የባህር ትራንስፖርት በመስተጓጎሉ፣ የአየር ጭነት (Cargo) አገልግሎት ለአየር መንገዱ ዋነኛ የገቢ ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል።
ምንጭ፦ Bloomberg
7 months ago
በርካታ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች
ወደ ኢራን የሚደረጉ በረራዎችን ሰረዙ
በኢራን ውስጥ እየተካሄደ ያለውን መጠነ ሰፊ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ፣ የመንግስት የኃይል እርምጃ እና የተጣለውን የኮሙኒኬሽን እገዳ ተከትሎ በርካታ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች ወደ ሀገሪቱ የሚያደርጉትን በረራ ማቋረጣቸውን አስታወቁ።
✈️ በረራቸውን ያቋረጡ አየር መንገዶች፦
ቅዳሜ (ጥር 2/2018 ዓ.ም) በረራቸውን ካቋረጡት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
Lufthansa (ጀርመን)
Turkish Airlines (ቱርክ) - 17 በረራዎችን ሰርዟል።
Flydubai (ዱባይ) - 17 በረራዎችን ሰርዟል።
Qatar Airways (ኳታር)
Emirates (ዱባይ)
Austrian Airlines፣ A-Jet እና Pegasus።
📉 የችግሩ መንስኤ፦
ተቃውሞው የጀመረው ታህሳስ 19 ቀን በቴህራን "ግራንድ ባዛር" የሀገሪቱ ገንዘብ (ሪያል) ዋጋ መርከስንና የኑሮ ውድነትን በመቃወም ሲሆን፣ አሁን ግን ወደ መንግስት ለውጥ ጥያቄ ተሸጋግሮ በመላ ሀገሪቱ ተስፋፍቷል።
⚠️ የሰብአዊ መብት ጥሰት ስጋት፦
መንግስት ተቃውሞውን ለመግታት ኢንተርኔትና ስልክ ሙሉ በሙሉ የዘጋ ሲሆን፣ በኖርዌይ የሚገኘው የኢራን ሰብአዊ መብቶች ድርጅት (IHR) እስካሁን 9 ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 51 ሰዎች በጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ገልጿል። በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውና ከ2,200 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተዘግቧል።
ቀጣይ ሁኔታ፦
አየር መንገዶቹ ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉ መሆኑንና እንደ አስፈላጊነቱ የበረራ መርሃ ግብራቸውን እንደሚያስተካክሉ ገልጸዋል።
ወደ ኢራን የሚደረጉ በረራዎችን ሰረዙ
በኢራን ውስጥ እየተካሄደ ያለውን መጠነ ሰፊ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ፣ የመንግስት የኃይል እርምጃ እና የተጣለውን የኮሙኒኬሽን እገዳ ተከትሎ በርካታ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች ወደ ሀገሪቱ የሚያደርጉትን በረራ ማቋረጣቸውን አስታወቁ።
✈️ በረራቸውን ያቋረጡ አየር መንገዶች፦
ቅዳሜ (ጥር 2/2018 ዓ.ም) በረራቸውን ካቋረጡት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
Lufthansa (ጀርመን)
Turkish Airlines (ቱርክ) - 17 በረራዎችን ሰርዟል።
Flydubai (ዱባይ) - 17 በረራዎችን ሰርዟል።
Qatar Airways (ኳታር)
Emirates (ዱባይ)
Austrian Airlines፣ A-Jet እና Pegasus።
📉 የችግሩ መንስኤ፦
ተቃውሞው የጀመረው ታህሳስ 19 ቀን በቴህራን "ግራንድ ባዛር" የሀገሪቱ ገንዘብ (ሪያል) ዋጋ መርከስንና የኑሮ ውድነትን በመቃወም ሲሆን፣ አሁን ግን ወደ መንግስት ለውጥ ጥያቄ ተሸጋግሮ በመላ ሀገሪቱ ተስፋፍቷል።
⚠️ የሰብአዊ መብት ጥሰት ስጋት፦
መንግስት ተቃውሞውን ለመግታት ኢንተርኔትና ስልክ ሙሉ በሙሉ የዘጋ ሲሆን፣ በኖርዌይ የሚገኘው የኢራን ሰብአዊ መብቶች ድርጅት (IHR) እስካሁን 9 ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 51 ሰዎች በጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ገልጿል። በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውና ከ2,200 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተዘግቧል።
ቀጣይ ሁኔታ፦
አየር መንገዶቹ ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉ መሆኑንና እንደ አስፈላጊነቱ የበረራ መርሃ ግብራቸውን እንደሚያስተካክሉ ገልጸዋል።
7 months ago
⚽️ አርሰናል እና ሊቨርፑል ነጥብ ተጋሩ!
FT: አርሰናል 0-0 ሊቨርፑል
#ethiopia | በጉጉት የተጠበቀው የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ በኤምሬትስ ስታዲየም ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
የጨዋታው አንኳር ነጥቦች፡-
ያመለጠው ዕድል፡ የሊጉ መሪ አርሰናል፤ የማንችስተር ሲቲን ነጥብ መጣል ተከትሎ የነጥብ ልዩነቱን ወደ 8 የማስፋት ወርቃማ ዕድል አምክኗል።
የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ፡ መድፈኞቹ በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ ፍፁም ብልጫ ቢወስዱም የሊቨርፑልን መረብ መድፈር ተስኗቸዋል።
ደረጃ ሰንጠረዥ፡
1️⃣ አርሰናል፡ 49 ነጥብ (አሁንም መሪ)
4️⃣ ሊቨርፑል፡ 35 ነጥብ (ከአርሰናል በ14 ነጥብ ዝቅ ብሎ)
ይህ ውጤት ለማን ይጠቅማል? አርሰናል ዋንጫውን ለማንሳት ይህ ነጥብ መጣል ዋጋ ያስከፍለው ይሆን? ሀሳቦን ያጋሩን! 👇
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#arsenal #liverpool #premierleague #emirates #draw #ethiopia #sportnews
FT: አርሰናል 0-0 ሊቨርፑል
#ethiopia | በጉጉት የተጠበቀው የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ በኤምሬትስ ስታዲየም ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
የጨዋታው አንኳር ነጥቦች፡-
ያመለጠው ዕድል፡ የሊጉ መሪ አርሰናል፤ የማንችስተር ሲቲን ነጥብ መጣል ተከትሎ የነጥብ ልዩነቱን ወደ 8 የማስፋት ወርቃማ ዕድል አምክኗል።
የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ፡ መድፈኞቹ በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ ፍፁም ብልጫ ቢወስዱም የሊቨርፑልን መረብ መድፈር ተስኗቸዋል።
ደረጃ ሰንጠረዥ፡
1️⃣ አርሰናል፡ 49 ነጥብ (አሁንም መሪ)
4️⃣ ሊቨርፑል፡ 35 ነጥብ (ከአርሰናል በ14 ነጥብ ዝቅ ብሎ)
ይህ ውጤት ለማን ይጠቅማል? አርሰናል ዋንጫውን ለማንሳት ይህ ነጥብ መጣል ዋጋ ያስከፍለው ይሆን? ሀሳቦን ያጋሩን! 👇
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#arsenal #liverpool #premierleague #emirates #draw #ethiopia #sportnews
Sponsored by
Surafel
7 months ago
🏟 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ "ግዙፎቹ" አምስት ስታዲየሞች
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በጨዋታ ሳቢነቱ ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ ስታዲየሞች ባለቤት በመሆኑም ይታወቃል። በዘንድሮው የውድድር ዓመት ብዙ ደጋፊዎችን የማስተናገድ አቅም ያላቸው አምስቱ ግዙፍ ስታዲየሞች የሚከተሉት ናቸው፦
1. ኦልድ ትራፎርድ (ማንችስተር ዩናይትድ)
የመያዝ አቅም፦ 75,653 ተመልካች
"የህልሞች ቲያትር" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው ይህ ስታዲየም፣ አሁንም በሊጉ ቀዳሚው ግዙፍ ስታዲየም ሆኖ ቀጥሏል።
2. ቶተነሀም ሆትስፐር ስታዲየም (ቶተነሀም)
የመያዝ አቅም፦ 62,700 ተመልካች
በዘመናዊነቱና በዲዛይኑ ዓለምን ያስደመመው የሰሜን ለንደኑ ስታዲየም፣ በሊጉ ሁለተኛው ግዙፍ ስታዲየም ነው።
3. ሎንዶን ስታዲየም (ዌስትሀም ዩናይትድ)
የመያዝ አቅም፦ 62,500 ተመልካች
የቀድሞው የኦሊምፒክ ስታዲየም፣ ዌስትሀምን ወደ ግዙፍ ክለቦች ተርታ እንዲሰለፍ ትልቅ አቅም ሆኖታል።
4. አንፊልድ (ሊቨርፑል)
የመያዝ አቅም፦ 61,276 ተመልካች
በቅርቡ በተደረገለት የማስፋፊያ ስራ (Anfield Road Stand)፣ የመያዝ አቅሙን በማሳደግ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
5. ኤምሬትስ ስታዲየም (አርሰናል)
የመያዝ አቅም፦ 60,704 ተመልካች
መድፈኞቹ ከሀይበሪ ወደዚህ ስታዲየም ከተዛወሩ ጀምሮ፣ በየሳምንቱ በደጋፊዎች ድምፅ ደምቆ ይታያል።
#epl #stadiums #oldtrafford #anfield #emirates #tottenham #londonstadium #footballnews #ethiopia #kongaworld
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በጨዋታ ሳቢነቱ ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ ስታዲየሞች ባለቤት በመሆኑም ይታወቃል። በዘንድሮው የውድድር ዓመት ብዙ ደጋፊዎችን የማስተናገድ አቅም ያላቸው አምስቱ ግዙፍ ስታዲየሞች የሚከተሉት ናቸው፦
1. ኦልድ ትራፎርድ (ማንችስተር ዩናይትድ)
የመያዝ አቅም፦ 75,653 ተመልካች
"የህልሞች ቲያትር" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው ይህ ስታዲየም፣ አሁንም በሊጉ ቀዳሚው ግዙፍ ስታዲየም ሆኖ ቀጥሏል።
2. ቶተነሀም ሆትስፐር ስታዲየም (ቶተነሀም)
የመያዝ አቅም፦ 62,700 ተመልካች
በዘመናዊነቱና በዲዛይኑ ዓለምን ያስደመመው የሰሜን ለንደኑ ስታዲየም፣ በሊጉ ሁለተኛው ግዙፍ ስታዲየም ነው።
3. ሎንዶን ስታዲየም (ዌስትሀም ዩናይትድ)
የመያዝ አቅም፦ 62,500 ተመልካች
የቀድሞው የኦሊምፒክ ስታዲየም፣ ዌስትሀምን ወደ ግዙፍ ክለቦች ተርታ እንዲሰለፍ ትልቅ አቅም ሆኖታል።
4. አንፊልድ (ሊቨርፑል)
የመያዝ አቅም፦ 61,276 ተመልካች
በቅርቡ በተደረገለት የማስፋፊያ ስራ (Anfield Road Stand)፣ የመያዝ አቅሙን በማሳደግ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
5. ኤምሬትስ ስታዲየም (አርሰናል)
የመያዝ አቅም፦ 60,704 ተመልካች
መድፈኞቹ ከሀይበሪ ወደዚህ ስታዲየም ከተዛወሩ ጀምሮ፣ በየሳምንቱ በደጋፊዎች ድምፅ ደምቆ ይታያል።
#epl #stadiums #oldtrafford #anfield #emirates #tottenham #londonstadium #footballnews #ethiopia #kongaworld
11 months ago
Deadline Extended: 3-day Global Art Convention Dubai, 2025 | Open to everyone
Dates: October 05 - 07, 2025
GAC 2025 Location: Kutubna Cultural Center, Dubai, United Arab Emirates
Link: https://scholarshipscorner...
Categoires:
>> 5 Funded Slots: Cover all event expenses, including event merchandise, meals, accommodation, travel support (conditions apply), and other perks
>> 15 Partially Funded: Fifteen partially funded spots cover 50% of the summit fee.
>> Self Funded: The self-funded fee of $650 USD includes everything you need for the event. You’ll get event merchandise, a participation certificate, and access to all sessions, workshops, and networking activities. It also covers your accommodation, meals, sightseeing, and all summit materials.
>> One outstanding participant will be named Ideal Strategist and will receive an endorsement to work with CSCD.
Dates: October 05 - 07, 2025
GAC 2025 Location: Kutubna Cultural Center, Dubai, United Arab Emirates
Link: https://scholarshipscorner...
Categoires:
>> 5 Funded Slots: Cover all event expenses, including event merchandise, meals, accommodation, travel support (conditions apply), and other perks
>> 15 Partially Funded: Fifteen partially funded spots cover 50% of the summit fee.
>> Self Funded: The self-funded fee of $650 USD includes everything you need for the event. You’ll get event merchandise, a participation certificate, and access to all sessions, workshops, and networking activities. It also covers your accommodation, meals, sightseeing, and all summit materials.
>> One outstanding participant will be named Ideal Strategist and will receive an endorsement to work with CSCD.
1 year ago
Emirates Holidays Returns to Ethiopia with Premium, Tailor-Made Travel Experiences
Addis Ababa, Ethiopia, 15 July 2025: Emirates Holidays, the award-winning tour operating arm of Emirates Airline, has returned to Ethiopia, offering more outbound travel options to some of the most beautiful destinations in the world.
With over 20 years of experience in the travel industry, Emirates Holidays offers expertly curated packages to long-haul destinations, specialising in some of the world’s most sought-after destinations including Dubai and the UAE, the Indian Ocean, and South East Asia. Now working closely with trusted travel agents across Ethiopia, Emirates Holidays is committed to serving the unique needs of Ethiopian travellers by offering personalized itineraries, flexible packages, and a world-class booking experience—whether planning a solo escape, a romantic getaway, or a family adventure.
Every package includes flights on Emirates, the world’s largest international airline, renowned for its outstanding service from the moment passengers’ step onboard. Offering the best experience across every class, travellers will dine on regionally inspired multi-course menus and tune in to the largest media library in the sky on ice, Emirates’ award-winning inflight entertainment system. Emirates currently serves Ethiopia with a daily flight, enabling fast and seamless connections to its vast global network of over 145 destinations.
All Emirates Holidays packages are ATOL protected and, as a member of ABTA, the tour operator provides complete financial protection when booking, allowing customers to focus on a relaxing break, without the stress. Unlocking maximum value, customers who book with Emirates Holidays can earn even more Skywards Miles, not just on their Emirates flights but on the entire holiday package.
Ready to start your journey? Visit www.emiratesholidays.com to explore unforgettable holiday packages and book today.
Addis Ababa, Ethiopia, 15 July 2025: Emirates Holidays, the award-winning tour operating arm of Emirates Airline, has returned to Ethiopia, offering more outbound travel options to some of the most beautiful destinations in the world.
With over 20 years of experience in the travel industry, Emirates Holidays offers expertly curated packages to long-haul destinations, specialising in some of the world’s most sought-after destinations including Dubai and the UAE, the Indian Ocean, and South East Asia. Now working closely with trusted travel agents across Ethiopia, Emirates Holidays is committed to serving the unique needs of Ethiopian travellers by offering personalized itineraries, flexible packages, and a world-class booking experience—whether planning a solo escape, a romantic getaway, or a family adventure.
Every package includes flights on Emirates, the world’s largest international airline, renowned for its outstanding service from the moment passengers’ step onboard. Offering the best experience across every class, travellers will dine on regionally inspired multi-course menus and tune in to the largest media library in the sky on ice, Emirates’ award-winning inflight entertainment system. Emirates currently serves Ethiopia with a daily flight, enabling fast and seamless connections to its vast global network of over 145 destinations.
All Emirates Holidays packages are ATOL protected and, as a member of ABTA, the tour operator provides complete financial protection when booking, allowing customers to focus on a relaxing break, without the stress. Unlocking maximum value, customers who book with Emirates Holidays can earn even more Skywards Miles, not just on their Emirates flights but on the entire holiday package.
Ready to start your journey? Visit www.emiratesholidays.com to explore unforgettable holiday packages and book today.
Comments