20 days ago
ፕሬዝዳንቱ እየተለመኑ ነው
#ethiopia | እንደ ቶክ ስፖርት (talkSPORT) ዘገባ ከሆነ የፓሪስ ሴንት ዠርሜን (PSG) ፕሬዝዳንት የሆኑት ናስር አል ካሊፋ የፊፋን ፕሬዝዳንትነት እንዲወዳደሩ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር (UEFA) አባል የሆኑ በርካታ ሀገራት ግፊት እያደረጉባቸው ነው።
በፊፋ እና በ UEFA መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ሳቢያ የአውሮፓ ሀገራት በፊፋ ፕሬዝዳንት ጃኒ ኢንፋንቲኖ ላይ አማራጭ እጩ ለማቅረብ እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለጸ።
ኢንፋንቲኖ በኤፕሪል ወር ላይ ለሶስተኛ ጊዜ የፊፋ ፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ማሰባቸውን አረጋግጠዋል።
የፊፋ የፕሬዝዳንትነት ምርጫ ህዳር 18 በሞሮኮ ርዕሰ መዲና ራባት ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ናስር አል-ኬላፊ እስካሁን ለዚህ ቦታ የመወዳደር ፍላጎት እንደሌላቸው እና እንዲወዳደሩ ለማሳመን የአውሮፓ ሀገራቴ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ መሆናቸው ተዘግቧል።
የ UEFA ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሴፈሪን ጠንካራ ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ቢታሰብም በ UEFA ፕሬዝዳንትነት መቀጠል እንደሚፈልጉ ይነገራል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifapresidentenfantino #casablanca #uefa
#parissaintgermain #presidentnasseralkhelaifi
#ethiopia | እንደ ቶክ ስፖርት (talkSPORT) ዘገባ ከሆነ የፓሪስ ሴንት ዠርሜን (PSG) ፕሬዝዳንት የሆኑት ናስር አል ካሊፋ የፊፋን ፕሬዝዳንትነት እንዲወዳደሩ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር (UEFA) አባል የሆኑ በርካታ ሀገራት ግፊት እያደረጉባቸው ነው።
በፊፋ እና በ UEFA መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ሳቢያ የአውሮፓ ሀገራት በፊፋ ፕሬዝዳንት ጃኒ ኢንፋንቲኖ ላይ አማራጭ እጩ ለማቅረብ እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለጸ።
ኢንፋንቲኖ በኤፕሪል ወር ላይ ለሶስተኛ ጊዜ የፊፋ ፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ማሰባቸውን አረጋግጠዋል።
የፊፋ የፕሬዝዳንትነት ምርጫ ህዳር 18 በሞሮኮ ርዕሰ መዲና ራባት ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ናስር አል-ኬላፊ እስካሁን ለዚህ ቦታ የመወዳደር ፍላጎት እንደሌላቸው እና እንዲወዳደሩ ለማሳመን የአውሮፓ ሀገራቴ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ መሆናቸው ተዘግቧል።
የ UEFA ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሴፈሪን ጠንካራ ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ቢታሰብም በ UEFA ፕሬዝዳንትነት መቀጠል እንደሚፈልጉ ይነገራል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifapresidentenfantino #casablanca #uefa
#parissaintgermain #presidentnasseralkhelaifi
7 months ago
በሞሮኮ የ27 ዓመት ሴኔጋላዊ ወጣት ትላንት ምሽት በቢላዋ ጥቃት መገደሉ ተሰማ
#ethiopia | ይህ ግድያ በሞሮኮ እና በሴኔጋል መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊና ስፖርታዊ ግንኙነት ወደ ከባድ ውጥረት ውስጥ ከቶታል።
እንደ ሴኔጋል መገናኛ ብዙሃን ዘገባ፣ ጥቃቱ የተፈጸመው ሞሮኮ በአፍሪካ ዋንጫ (AFCON 2025) በሴኔጋል መሸነፏን ተከትሎ በደጋፊዎች መካከል ከፍተኛ አለመግባባት በነገሰበት ወቅት ነው።
የክስተቱ ዝርዝር ሁኔታ፦
* ጥቃቱ፦ ወጣቱ ሼክ ዲዩፍ በካዛብላንካ ጎዳናዎች ላይ በቡድን በታጠቁ ሰዎች ተከቦ በደረሰበት የስለት ጥቃት ሕይወቱ አልፏል።
* የፖሊስ እርምጃ፦ የሞሮኮ የፀጥታ አካላት በወንጀሉ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። ሆኖም የግድያው መነሻ "የስፖርት ደጋፊዎች ግጭት" ይሁን ወይም "ዘረኝነት" (Racism) በሚለው ላይ ጥልቅ ምርመራ እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል።
* ዲፕሎማሲያዊ ማስጠንቀቂያ፦ በሞሮኮ የሚገኘው የሴኔጋል ኤምባሲ በጉዳዩ ላይ ያለውን ስጋት ገልጾ፣ በሀገሪቱ የሚኖሩ ዜጎቹ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በተለይም በምሽት እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድቡ አሳስቧል።
የማህበራዊ ሚዲያ ቁጣ፦
ይህ ድርጊት በአህጉሪቱ በሚገኙ አፍሪካውያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ #justiceforcheikhdiouf በሚል መሪ ቃል ወንጀለኞች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙና በአፍሪካውያን ላይ የሚፈጸም የዘረኝነት ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቁ ዘመቻዎች በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ይህ ክስተት ስፖርት አንድነትን ከመፍጠር ይልቅ ለግጭትና ለጥላቻ መነሻ እንዳይሆን ስጋት የፈጠረ ሲሆን፣ የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ሁኔታውን ለማረጋጋት ምን እርምጃ ይወስዳሉ የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#justiceforcheikhdiouf #senegal #morocco #afcon2025 #stopracism #casablanca #africaunited #breakingnews #የአፍሪካዜና #ፍትህለሼክዲዩፍ
#ethiopia | ይህ ግድያ በሞሮኮ እና በሴኔጋል መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊና ስፖርታዊ ግንኙነት ወደ ከባድ ውጥረት ውስጥ ከቶታል።
እንደ ሴኔጋል መገናኛ ብዙሃን ዘገባ፣ ጥቃቱ የተፈጸመው ሞሮኮ በአፍሪካ ዋንጫ (AFCON 2025) በሴኔጋል መሸነፏን ተከትሎ በደጋፊዎች መካከል ከፍተኛ አለመግባባት በነገሰበት ወቅት ነው።
የክስተቱ ዝርዝር ሁኔታ፦
* ጥቃቱ፦ ወጣቱ ሼክ ዲዩፍ በካዛብላንካ ጎዳናዎች ላይ በቡድን በታጠቁ ሰዎች ተከቦ በደረሰበት የስለት ጥቃት ሕይወቱ አልፏል።
* የፖሊስ እርምጃ፦ የሞሮኮ የፀጥታ አካላት በወንጀሉ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። ሆኖም የግድያው መነሻ "የስፖርት ደጋፊዎች ግጭት" ይሁን ወይም "ዘረኝነት" (Racism) በሚለው ላይ ጥልቅ ምርመራ እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል።
* ዲፕሎማሲያዊ ማስጠንቀቂያ፦ በሞሮኮ የሚገኘው የሴኔጋል ኤምባሲ በጉዳዩ ላይ ያለውን ስጋት ገልጾ፣ በሀገሪቱ የሚኖሩ ዜጎቹ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና በተለይም በምሽት እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድቡ አሳስቧል።
የማህበራዊ ሚዲያ ቁጣ፦
ይህ ድርጊት በአህጉሪቱ በሚገኙ አፍሪካውያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ #justiceforcheikhdiouf በሚል መሪ ቃል ወንጀለኞች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙና በአፍሪካውያን ላይ የሚፈጸም የዘረኝነት ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቁ ዘመቻዎች በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ይህ ክስተት ስፖርት አንድነትን ከመፍጠር ይልቅ ለግጭትና ለጥላቻ መነሻ እንዳይሆን ስጋት የፈጠረ ሲሆን፣ የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ሁኔታውን ለማረጋጋት ምን እርምጃ ይወስዳሉ የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#justiceforcheikhdiouf #senegal #morocco #afcon2025 #stopracism #casablanca #africaunited #breakingnews #የአፍሪካዜና #ፍትህለሼክዲዩፍ
7 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
7 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
Sponsored by
Surafel
Comments