3 months ago
የቡናው አንጋፋ ተጫዋች ተስፋዬ መኮንን (ጅማ) ከዚህ ዓለም ተለየ
#።Ethiopia | የኢትዮጵያ ቡና ቀድሞ ተጫዋች ተስፋዬ መኮንን "ጅማ" ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል።
በጅማ ቡና ተክል ክለብ በነበረው ድንቅ ብቃት ወደ ቡና ገበያ (ኢትዮጵያ ቡና) ያቀናው ተስፋዬ፣ በግራ መስመር ተጫዋችነቱና በነበረው ልዩ ተሰጥኦ በ1980ዎቹ የእግር ኳስ ወዳጅን ቀልብ የገዛ ተወዳጅ ተጫዋች ነበር።
ባለ ትዳርና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበር።
ነገ ዓርብ ሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በሜክሲኮ ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የቀብር ስነ-ስርዓቱ ይፈጸማል።
ዛሬ የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ ትልቅ ኮከቡን አጥቷል። በዛ ድንቅ ዘመን በግራ መስመር የሚያሳየው ፈጣንና ቴክኒካዊ ጨዋታ በብዙዎቻችን ትዝታ ውስጥ ሁሌም ይኖራል። ለባለቤቱ፣ ለልጁና ለመላው የቡና ደጋፊዎች መጽናናትን እመኛለሁ። ተስፋዬ መኮንን (ጅማ) በሰራው ስራ ሁሌም ሲታወስ ይኖራል።
ተስፋዬ ሆይ! በሰላም እረፍ! 🙏🕊️
***
በወርቃማው ዘመን፤ የእግር ኳስ ጥበበኛ ተስፋዬ (ጂማ) ኳሷ እግሩ ሥር ናት።
#getu #ethiopiabunna #tesfayemekonnen #jimma #ethiopianfootball #legend #restinpeace #ኢትዮጵያቡና #ተስፋዬመኮንን #ጅማ #እግርኳስ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#።Ethiopia | የኢትዮጵያ ቡና ቀድሞ ተጫዋች ተስፋዬ መኮንን "ጅማ" ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል።
በጅማ ቡና ተክል ክለብ በነበረው ድንቅ ብቃት ወደ ቡና ገበያ (ኢትዮጵያ ቡና) ያቀናው ተስፋዬ፣ በግራ መስመር ተጫዋችነቱና በነበረው ልዩ ተሰጥኦ በ1980ዎቹ የእግር ኳስ ወዳጅን ቀልብ የገዛ ተወዳጅ ተጫዋች ነበር።
ባለ ትዳርና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበር።
ነገ ዓርብ ሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በሜክሲኮ ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የቀብር ስነ-ስርዓቱ ይፈጸማል።
ዛሬ የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ ትልቅ ኮከቡን አጥቷል። በዛ ድንቅ ዘመን በግራ መስመር የሚያሳየው ፈጣንና ቴክኒካዊ ጨዋታ በብዙዎቻችን ትዝታ ውስጥ ሁሌም ይኖራል። ለባለቤቱ፣ ለልጁና ለመላው የቡና ደጋፊዎች መጽናናትን እመኛለሁ። ተስፋዬ መኮንን (ጅማ) በሰራው ስራ ሁሌም ሲታወስ ይኖራል።
ተስፋዬ ሆይ! በሰላም እረፍ! 🙏🕊️
***
በወርቃማው ዘመን፤ የእግር ኳስ ጥበበኛ ተስፋዬ (ጂማ) ኳሷ እግሩ ሥር ናት።
#getu #ethiopiabunna #tesfayemekonnen #jimma #ethiopianfootball #legend #restinpeace #ኢትዮጵያቡና #ተስፋዬመኮንን #ጅማ #እግርኳስ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ታላቁ የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ አረፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ቤተሰብ ሌላኛውን ታላቅ ምሰሶውን አጥቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓለ የሥነ ጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት መምህርና አንጋፋው የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ስለ ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ
ተምሳሌታዊ መምህር፦
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው፣ ጥንቅቅ ያሉ ባለሙያና ለብዙዎች አርአያ የሆኑ መምህር ነበሩ።
የአመራር ሚና፦
በቀድሞው የሥነ ጥበባት ኮሌጅ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ተባባሪ ዲን በመሆን በቁርጠኝነት አገልግለዋል።
ተወዳጅነት፦
በትህትናቸውና ለጥበብ ባላቸው ፍቅር በተማሪዎቻቸው፣ በሥራ ባልደረቦቻቸውና በመላው የሥነ ጥበብ ማኅበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚከበሩና የሚወደዱ ሰው ነበሩ።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት፦
የአቶ በኃይሉ በዛብህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በኮተቤ ሐና ወእያቄም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸውና በአጠቃላይ ለሥነ ጥበብ ማኅበረሰቡ መጽናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር!🙏🎨
#getu #behailubezabih #ethiopianart #alleschooloffinearts #arthistory #ethiopia #addisababauniversity #inmemoriam #በኃይሉበዛብህ #ሥነጥበብ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ቤተሰብ ሌላኛውን ታላቅ ምሰሶውን አጥቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓለ የሥነ ጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት መምህርና አንጋፋው የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ስለ ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ
ተምሳሌታዊ መምህር፦
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው፣ ጥንቅቅ ያሉ ባለሙያና ለብዙዎች አርአያ የሆኑ መምህር ነበሩ።
የአመራር ሚና፦
በቀድሞው የሥነ ጥበባት ኮሌጅ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ተባባሪ ዲን በመሆን በቁርጠኝነት አገልግለዋል።
ተወዳጅነት፦
በትህትናቸውና ለጥበብ ባላቸው ፍቅር በተማሪዎቻቸው፣ በሥራ ባልደረቦቻቸውና በመላው የሥነ ጥበብ ማኅበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚከበሩና የሚወደዱ ሰው ነበሩ።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት፦
የአቶ በኃይሉ በዛብህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በኮተቤ ሐና ወእያቄም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸውና በአጠቃላይ ለሥነ ጥበብ ማኅበረሰቡ መጽናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር!🙏🎨
#getu #behailubezabih #ethiopianart #alleschooloffinearts #arthistory #ethiopia #addisababauniversity #inmemoriam #በኃይሉበዛብህ #ሥነጥበብ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments