5 months ago
ከወዳጅነት ወደ ሚዲያ ባለቤትነት
"አዝራር" ሚዲያ በይፋ ሥራ ጀመረ
#ethiopia | የረጅም ጊዜ ወዳጆቹ ገዛኸኝ ማሞና ዳዊት መኩሪያ፣ በኪነ-ጥበብና በጋዜጠኝነት ያካበቱትን ልምድ በማቀናጀት "አዝራር" የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም በይፋ መመሥረታቸውን አስታውቀዋል።
አዝራር ፖድካስት፦
በሳል ውይይቶችና እንግዶችን የሚያስተናግድ መድረክ (የመጀመሪያው ክፍል ዛሬ ተለቋል!)።
አዝራር ሪአክሽንና ዜና፦
ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ነቅሰው የሚያወጡ ይዘቶች።
አዝራር እንዴት ተሠራ፦
ከኪነ-ጥበብ በስተጀርባ ያሉ ታሪኮችን የሚቃኝ ዝግጅት።
የሬዲዮ ፕሮግራም፦
በቅርቡ በአየር ላይ ለማዋል በሂደት ላይ ይገኛል።
የመስራቾቹ ታሪክ፦
ገዛኸኝና ዳዊት በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በትያትር ጥበብ ተመርቀው፣ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት "ጓድጓዳ" የተሰኘ ትያትር ለመድረክ አብቅተዋል።
በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነትም ሰፊ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ በተለይ በቲክቶክ ገጻቸው ደፋርና ጠንከር ያሉ ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ ይታወቃሉ።
የአዝራር ሚዲያ ቤተሰብ ለመሆንና አዳዲስ ፖድካስቶችን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ፦
https://youtube.com/azrar...
#getu #azrarmedia #azrarpodcast #gezahagnmamo #dawitmekuria #ethiopianmedia #artandpolitics #newpodcast #addisababa #አዝራርሚዲያ #አዝራርፖድካስት #ገዛኸኝማሞ #ዳዊትመኩሪያ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
"አዝራር" ሚዲያ በይፋ ሥራ ጀመረ
#ethiopia | የረጅም ጊዜ ወዳጆቹ ገዛኸኝ ማሞና ዳዊት መኩሪያ፣ በኪነ-ጥበብና በጋዜጠኝነት ያካበቱትን ልምድ በማቀናጀት "አዝራር" የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም በይፋ መመሥረታቸውን አስታውቀዋል።
አዝራር ፖድካስት፦
በሳል ውይይቶችና እንግዶችን የሚያስተናግድ መድረክ (የመጀመሪያው ክፍል ዛሬ ተለቋል!)።
አዝራር ሪአክሽንና ዜና፦
ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ነቅሰው የሚያወጡ ይዘቶች።
አዝራር እንዴት ተሠራ፦
ከኪነ-ጥበብ በስተጀርባ ያሉ ታሪኮችን የሚቃኝ ዝግጅት።
የሬዲዮ ፕሮግራም፦
በቅርቡ በአየር ላይ ለማዋል በሂደት ላይ ይገኛል።
የመስራቾቹ ታሪክ፦
ገዛኸኝና ዳዊት በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በትያትር ጥበብ ተመርቀው፣ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት "ጓድጓዳ" የተሰኘ ትያትር ለመድረክ አብቅተዋል።
በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነትም ሰፊ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ በተለይ በቲክቶክ ገጻቸው ደፋርና ጠንከር ያሉ ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ ይታወቃሉ።
የአዝራር ሚዲያ ቤተሰብ ለመሆንና አዳዲስ ፖድካስቶችን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ፦
https://youtube.com/azrar...
#getu #azrarmedia #azrarpodcast #gezahagnmamo #dawitmekuria #ethiopianmedia #artandpolitics #newpodcast #addisababa #አዝራርሚዲያ #አዝራርፖድካስት #ገዛኸኝማሞ #ዳዊትመኩሪያ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments