3 months ago
የአዋሽ ባንክ አዲሱ ባለ 55 ፎቅ ዋና መሥሪያ ቤት በ12 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ ነው
#ethiopia | በኢትዮጵያ የግል የፋይናንስ ዘርፍ ቀዳሚ የሆነው አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ የፋይናንስ ማዕከል ውስጥ ዳይመንድ ታወር የተሰኘ ባለ 55 ፎቅ ዘመናዊ የዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ እያከናወነ መሆኑን ገልጿል።
በአልማዝ ቅርጽ የሚገነባውና 12 ቢሊዮን ብር በጀት የተመደበለት ይህ ግዙፍ ህንፃ በምስራቅ አፍሪካ ካሉ አስደናቂ የሥነ ህንፃ ውጤቶች አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ግንባታው የአካባቢ ጥበቃ መስፈርቶችን ያገናዘበ ሲሆን ሰፊ የመኪና ማቆሚያ፣ የንግድ ማዕከላት፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎችና ዘመናዊ ምግብ ቤቶችን በውስጡ ይይዛል።
ባንኩ ወደዚህ ግዙፍ ፕሮጀክት የገባው አሁን ያለው ባለ 18 ፎቅ ህንፃ እያደገ የመጣውን የሥራ ስፋትና የሰው ኃይል በአግባቡ ለማስተናገድ ባለመቻሉ ነው።
አዲሱ ህንፃ በተለያዩ ቦታዎች ተበታትነው የሚገኙ የባንኩን የሥራ ክፍሎች በአንድ ማዕከል በማሰባሰብ የአሠራር ቅልጥፍናን ለማሳደግና ባንኩን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከፍተኛ ፋይዳ ይኖረዋል።
ግንባታው ሲጠናቀቅ አዋሽ ባንክ በፋይናንስ ዘርፉ ካለው ተጽዕኖ ባሻገር ለከተማዋ የሥነ ህንፃ ውበት አዲስ ገጽታን የሚያላብስ ይሆናል።
#አዋሽባንክ #የባንክዜና #ኢኮኖሚ #ግንባታ #አዲስአበባ #ፋይናንስ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የግል የፋይናንስ ዘርፍ ቀዳሚ የሆነው አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ የፋይናንስ ማዕከል ውስጥ ዳይመንድ ታወር የተሰኘ ባለ 55 ፎቅ ዘመናዊ የዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ እያከናወነ መሆኑን ገልጿል።
በአልማዝ ቅርጽ የሚገነባውና 12 ቢሊዮን ብር በጀት የተመደበለት ይህ ግዙፍ ህንፃ በምስራቅ አፍሪካ ካሉ አስደናቂ የሥነ ህንፃ ውጤቶች አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ግንባታው የአካባቢ ጥበቃ መስፈርቶችን ያገናዘበ ሲሆን ሰፊ የመኪና ማቆሚያ፣ የንግድ ማዕከላት፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎችና ዘመናዊ ምግብ ቤቶችን በውስጡ ይይዛል።
ባንኩ ወደዚህ ግዙፍ ፕሮጀክት የገባው አሁን ያለው ባለ 18 ፎቅ ህንፃ እያደገ የመጣውን የሥራ ስፋትና የሰው ኃይል በአግባቡ ለማስተናገድ ባለመቻሉ ነው።
አዲሱ ህንፃ በተለያዩ ቦታዎች ተበታትነው የሚገኙ የባንኩን የሥራ ክፍሎች በአንድ ማዕከል በማሰባሰብ የአሠራር ቅልጥፍናን ለማሳደግና ባንኩን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከፍተኛ ፋይዳ ይኖረዋል።
ግንባታው ሲጠናቀቅ አዋሽ ባንክ በፋይናንስ ዘርፉ ካለው ተጽዕኖ ባሻገር ለከተማዋ የሥነ ህንፃ ውበት አዲስ ገጽታን የሚያላብስ ይሆናል።
#አዋሽባንክ #የባንክዜና #ኢኮኖሚ #ግንባታ #አዲስአበባ #ፋይናንስ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
የማዕድ ማጋራት
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
7 months ago
አዋሽ ባንክ ታሪካዊ የሆነውን 1000ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ
===========
በግል ባንክ ኢንዱስትሪ ፈር ቀዳጅ በመሆን በአምስት ቅርንጫፎች ስራ የጀመረው አዋሽባንክ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ጃርሶ ወረዳ ኤጀርሰ ጎሮ ከተማ1000ኛ ቅርንጫፉን የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሃይ ሽፈራውን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት አካላት እና እንግዶችበተገኙበት በይፋ አስመርቋል።አዋሽ
ባንክ በመላ አገሪቱ ቅርንጫፎቹን በማስፋፋት ህብረተሰቡ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችንበአቅራቢያው እንዲያገኝ በማስቻል በአሁን ወቅት የደንበኞቹን ብዛት ከ16.3 ሚሊዮን በላይ አድርሷል፡፡ በተጨማሪም ለአገሪቱ የኢኮኖሚዕድገት እና ለሕብረተሰቡ የኑሮ መሻሻል የበኩሉን አስተዋጽኦ በማበርከት በፋይናንስ ኢንዱስትሪው የበኩሉን አስተዋፅኦ በመወጣት ላይእንደሚገኝ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሃይ ሽፈራው በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ገልፀዋል፡፡ ባንኩ ከመ
ደኛው የባንክ አገልግሎት ሰጪ ቅርንጫፎች በተጨማሪ ደንበኞችን ማዕከልባደረጉ ከወለደ ነጻ የባንክ አገልግሎትና በዲጂታል ቅርንጫፎች (e-Branch) በመታገዝ ዘመኑን የዋጁ ቀልጣፋ አገልግሎቶችን እየሰጠይገኛል።
አዋሽ ባንክ የጃርሶ ቅርንጫፍን ከመክፈት በተጨማሪ የአካባቢውን ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለሀገር ብዙ ውለታ የዋሉ የሀገር ባለውለታዎች ላፈራው ለጃርሶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ግምታቸው በብር አንድሚሊዮን ሶስት መቶ ሺህ ዋጋ የሚያወጡ ብዛታቸው 25 የሆኑ ኮምፒዩተሮችን አበርክቷል።
ከዚህም በተጨማሪ የኤጀርሳ ጎሮ ከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ አናየአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርግ የከርሰ ምድር የውሃ ቁፋሮ ፕሮጀክት ለማከናወን ባንኩ በጀት የመደበ ሲሆን የፕሮጀክቱማስጀመሪያ የመሰረተ ድንጋይም በዛሬው እለት ተቀምጧል።
===========
በግል ባንክ ኢንዱስትሪ ፈር ቀዳጅ በመሆን በአምስት ቅርንጫፎች ስራ የጀመረው አዋሽባንክ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ጃርሶ ወረዳ ኤጀርሰ ጎሮ ከተማ1000ኛ ቅርንጫፉን የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሃይ ሽፈራውን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት አካላት እና እንግዶችበተገኙበት በይፋ አስመርቋል።አዋሽ
ባንክ በመላ አገሪቱ ቅርንጫፎቹን በማስፋፋት ህብረተሰቡ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችንበአቅራቢያው እንዲያገኝ በማስቻል በአሁን ወቅት የደንበኞቹን ብዛት ከ16.3 ሚሊዮን በላይ አድርሷል፡፡ በተጨማሪም ለአገሪቱ የኢኮኖሚዕድገት እና ለሕብረተሰቡ የኑሮ መሻሻል የበኩሉን አስተዋጽኦ በማበርከት በፋይናንስ ኢንዱስትሪው የበኩሉን አስተዋፅኦ በመወጣት ላይእንደሚገኝ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሃይ ሽፈራው በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ገልፀዋል፡፡ ባንኩ ከመ
ደኛው የባንክ አገልግሎት ሰጪ ቅርንጫፎች በተጨማሪ ደንበኞችን ማዕከልባደረጉ ከወለደ ነጻ የባንክ አገልግሎትና በዲጂታል ቅርንጫፎች (e-Branch) በመታገዝ ዘመኑን የዋጁ ቀልጣፋ አገልግሎቶችን እየሰጠይገኛል።
አዋሽ ባንክ የጃርሶ ቅርንጫፍን ከመክፈት በተጨማሪ የአካባቢውን ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለሀገር ብዙ ውለታ የዋሉ የሀገር ባለውለታዎች ላፈራው ለጃርሶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ግምታቸው በብር አንድሚሊዮን ሶስት መቶ ሺህ ዋጋ የሚያወጡ ብዛታቸው 25 የሆኑ ኮምፒዩተሮችን አበርክቷል።
ከዚህም በተጨማሪ የኤጀርሳ ጎሮ ከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ አናየአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርግ የከርሰ ምድር የውሃ ቁፋሮ ፕሮጀክት ለማከናወን ባንኩ በጀት የመደበ ሲሆን የፕሮጀክቱማስጀመሪያ የመሰረተ ድንጋይም በዛሬው እለት ተቀምጧል።
Comments