2 months ago
የጀግኖች መታሰቢያ በአዲስ ፓርክ
ከአበበ ቢቂላ እስከ ቀነኒሳ በቀለ! 🇪🇹✨
#ethiopia | የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ዝና በዓለም ዙሪያ እንዲናኝ ያደረጉ 15 ታዋቂ አትሌቶቻችን፣ በአዲሱ አዲስ ፓርክ (Addis Park) ደማቅ የመታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸዋል።
ይህ ስፍራ የጀግኖቻችንን የድል ታሪክና የሀገራችንን ስፖርታዊ ልዕልና የሚዘክር ድንቅ የጥበብ ሥራ ሆኗል።
በሐውልት የተዘከሩት ዋና ዋና ጀግኖች፦
ሻምበል አበበ ቢቂላ፦
በባዶ እግሩ ሮጦ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ የመጀመሪያውን የኦሊምፒክ ወርቅ ያስገኘው ታሪካዊ ጀግና።
ሻምበል ማሞ ወልዴ፦
በሜክሲኮ ኦሊምፒክ የኢትዮጵያን የበላይነት ያስቀጠለው ድንቅ አትሌት።
ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፦
በዓለም አቀፍ መድረክ በርካታ ክብረ ወሰኖችን በመስበር የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆነው "ንጉሥ"።
ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ፦
የአፍሪካ ሴቶች የኦሊምፒክ ወርቅ ፋና ወጊና ተምሳሌት።
ሻለቃ ቀነኒሳ በቀለ፦
የረጅም ርቀት ሩጫን የበላይነት በክብር ወሰኖች ያረጋገጠው ታላቁ አትሌት።
ኮማንደር ጥሩነሽ ዲባባ -
(በኦሎምፒክና በዓለም መድረክ ድልን የለመደችው የረጅም ርቀት ንግሥት)
አትሌት መሰረት ደፋር -
(በአምስት ሺህ ሜትር ሩጫ ስሟ በወርቅ የተጻፈ ድንቅ አትሌት)
... እና ሌሎችም በድምሩ 15 የሚሆኑ የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስም ማዕረጎች።
የመታሰቢያው ፋይዳ፦
እነዚህ ሐውልቶች ለቱሪስት መስህብነት ብቻ ሳይሆን፣ ለታዳጊ አትሌቶችና ለወጣቱ ትውልድ "መስራትና ማሸነፍ ይቻላል" የሚል ትልቅ የሞራል ስንቅ የሚሰጡ ናቸው።
ጀግኖቻችንን በሕይወት እያሉ ማክበርና ታሪካቸውን በሐውልት መዘከር ትልቅ ባህላዊ ዕድገት ነው።
የጀግና ስም ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #addispark #ethiopianathletics #heroesmemorial #abebebikila #hailegebrselassie #kenenisabekele #derartutulu #visitaddis #ethiopia #athleticslegend #አዲስፓርክ #አትሌቲክስ #ጀግኖች #አበበቢቂላ #ኃይሌገብረሥላሴ #ቀነኒሳበቀለ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ከአበበ ቢቂላ እስከ ቀነኒሳ በቀለ! 🇪🇹✨
#ethiopia | የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ዝና በዓለም ዙሪያ እንዲናኝ ያደረጉ 15 ታዋቂ አትሌቶቻችን፣ በአዲሱ አዲስ ፓርክ (Addis Park) ደማቅ የመታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸዋል።
ይህ ስፍራ የጀግኖቻችንን የድል ታሪክና የሀገራችንን ስፖርታዊ ልዕልና የሚዘክር ድንቅ የጥበብ ሥራ ሆኗል።
በሐውልት የተዘከሩት ዋና ዋና ጀግኖች፦
ሻምበል አበበ ቢቂላ፦
በባዶ እግሩ ሮጦ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ የመጀመሪያውን የኦሊምፒክ ወርቅ ያስገኘው ታሪካዊ ጀግና።
ሻምበል ማሞ ወልዴ፦
በሜክሲኮ ኦሊምፒክ የኢትዮጵያን የበላይነት ያስቀጠለው ድንቅ አትሌት።
ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፦
በዓለም አቀፍ መድረክ በርካታ ክብረ ወሰኖችን በመስበር የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆነው "ንጉሥ"።
ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ፦
የአፍሪካ ሴቶች የኦሊምፒክ ወርቅ ፋና ወጊና ተምሳሌት።
ሻለቃ ቀነኒሳ በቀለ፦
የረጅም ርቀት ሩጫን የበላይነት በክብር ወሰኖች ያረጋገጠው ታላቁ አትሌት።
ኮማንደር ጥሩነሽ ዲባባ -
(በኦሎምፒክና በዓለም መድረክ ድልን የለመደችው የረጅም ርቀት ንግሥት)
አትሌት መሰረት ደፋር -
(በአምስት ሺህ ሜትር ሩጫ ስሟ በወርቅ የተጻፈ ድንቅ አትሌት)
... እና ሌሎችም በድምሩ 15 የሚሆኑ የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስም ማዕረጎች።
የመታሰቢያው ፋይዳ፦
እነዚህ ሐውልቶች ለቱሪስት መስህብነት ብቻ ሳይሆን፣ ለታዳጊ አትሌቶችና ለወጣቱ ትውልድ "መስራትና ማሸነፍ ይቻላል" የሚል ትልቅ የሞራል ስንቅ የሚሰጡ ናቸው።
ጀግኖቻችንን በሕይወት እያሉ ማክበርና ታሪካቸውን በሐውልት መዘከር ትልቅ ባህላዊ ዕድገት ነው።
የጀግና ስም ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #addispark #ethiopianathletics #heroesmemorial #abebebikila #hailegebrselassie #kenenisabekele #derartutulu #visitaddis #ethiopia #athleticslegend #አዲስፓርክ #አትሌቲክስ #ጀግኖች #አበበቢቂላ #ኃይሌገብረሥላሴ #ቀነኒሳበቀለ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ይቻላል" ምሽት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ የክብር እንግዳ ይሆናል
#ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል 48ኛውን የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ዝግጅት ሊያከናውን ነው።
ማዕከሉ ከዚህ ቀደም የኪነጥበብ ባለሙያዎችን ብቻ ሲጋብዝ የቆየ ቢሆንም፣ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ግን አገራቸውን በተለያዩ ዘርፎች ያገለገሉ ስመጥር ባለውለታዎችንም እንግዳ ማድረግ ይጀምራል።
የብሔራዊ ኩራት ምልክት የሆነውና "ይቻላል" በሚለው መሪ ቃሉ የሚታወቀው ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍላል።
በዕለቱ ግጥሞች፣ ወግ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለታዳሚዎች ተሰናድቶ ይጠብቃል።
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 11:30 ጀምሮ በባህል ማዕከል አዳራሽ ይካሄዳል።
ለመግቢያ፦ የዩኒቨርሲቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የሥነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያችሁ በ5ተኛ በር በኩል መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ምሽት ከጥበብ ባለፈ ከአገራዊ ባለውለታዎች ልምድ የሚቀሰምበት ታላቅ መድረክ በመሆኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #addisababauniversity #culturalcenter #artnight #hailegebrselassie #literature #poetry #music #አዲስአበባዩኒቨርሲቲ #የባህልማዕከል #ኪነጥበብ #ኃይሌገብረሥላሴ #ይቻላል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ የክብር እንግዳ ይሆናል
#ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል 48ኛውን የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ዝግጅት ሊያከናውን ነው።
ማዕከሉ ከዚህ ቀደም የኪነጥበብ ባለሙያዎችን ብቻ ሲጋብዝ የቆየ ቢሆንም፣ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ግን አገራቸውን በተለያዩ ዘርፎች ያገለገሉ ስመጥር ባለውለታዎችንም እንግዳ ማድረግ ይጀምራል።
የብሔራዊ ኩራት ምልክት የሆነውና "ይቻላል" በሚለው መሪ ቃሉ የሚታወቀው ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍላል።
በዕለቱ ግጥሞች፣ ወግ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለታዳሚዎች ተሰናድቶ ይጠብቃል።
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 11:30 ጀምሮ በባህል ማዕከል አዳራሽ ይካሄዳል።
ለመግቢያ፦ የዩኒቨርሲቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የሥነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያችሁ በ5ተኛ በር በኩል መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ምሽት ከጥበብ ባለፈ ከአገራዊ ባለውለታዎች ልምድ የሚቀሰምበት ታላቅ መድረክ በመሆኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #addisababauniversity #culturalcenter #artnight #hailegebrselassie #literature #poetry #music #አዲስአበባዩኒቨርሲቲ #የባህልማዕከል #ኪነጥበብ #ኃይሌገብረሥላሴ #ይቻላል #ጌጡተመስገን #getutemesgen