1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ዛሬ ስቅለቱን እያሰብን የበረከት ስራ እንስራ የአባታችንን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
የ አባታችን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ ስጋውን የቆረሰውና ደሙን ያፈሰሰው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
2 months ago
🙏 አስቸኳይ የረድኤት ጥሪ የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! ✨
«እናንተ ባማረ ቤታችሁ ተቀምጣችሁ የእግዚአብሔር ታቦት በተጎሳቆለ ቤት መኖር ጊዜው ነውን?» (ሐጌ 1፡4)
በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው ባሶ ደንጎራ መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት እጅግ አሳሳቢ በሆነ አደጋ ላይ ይገኛል።
የቤተክርስቲያኑ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው በማለቃቸው ህንጻው በማንኛውም ሰዓት የመፍረስ አደጋ ተደቅኖበታል።
ጣራው በማፍሰሱ ምክንያት ንዋያተ ቅድሳቱ በዝናብ እየበሰበሱና በአይጥ እየተበሉ ይገኛሉ።
ዛሬ የመድኃኔዓለም ዕለት ጥንተ ስቅለቱ እንደመሆኑ፣ ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን በቀራንዮ አደባባይ መከራ ተቀብሎ ነፍሱን አሳልፎ ለሰጠን ለአባታችን ለመድኃኔዓለም ስንል ቢያንስ ከ200 ብር ጀምሮ፤ የፈቀደውን ያህል በመለገስ ይህንን ታሪካዊ ደብር ከመፍረስ እንታደግ።
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን)
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0920950007
የመድኃኔዓለም ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን! መረጃውን ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
#getu #medhanealem #orthodoxtewahedo #churchrestoration #northshewa #ethiopia #spiritualcall #bassodengora #መድኃኔዓለም #የረድኤትጥሪ #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen