እሁድ ጷጉሜ 2 2017 ዓ.ም ቀይ የጨረቃ ግርዶሽ ይከሰታል
የጨረቃ ግርዶሹ በመላው ኢትዮጵያ እንደሚታይ ይጠበቃል፡፡ ጨረቃ ቀይ ሆና እንደምትታይም ይጠበቃል።
ክስተቱን ለመመልከት ምንም መመልከቻ መሳሪያ ሳያስፈልግ በዐይን መመልከት የሚቻል ሲሆን፤ በዐይን ላይ ምንም ጉዳት እንደማያስከትል ተገልጿል።
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
የጨረቃ ግርዶሹ በመላው ኢትዮጵያ እንደሚታይ ይጠበቃል፡፡ ጨረቃ ቀይ ሆና እንደምትታይም ይጠበቃል።
ክስተቱን ለመመልከት ምንም መመልከቻ መሳሪያ ሳያስፈልግ በዐይን መመልከት የሚቻል ሲሆን፤ በዐይን ላይ ምንም ጉዳት እንደማያስከትል ተገልጿል።
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
9 months ago