Logo
FIDEL POST NEWS
መረጃ የማይሰጡ ኃላፊዎችን ከደመወዛቸው የሚቀጣ የመረጃ ነፃነት ማሻሻያ አዋጅ መዘጋጀቱ ተነገረ!

-ከመንግሥት ጋር የሚሠሩ የግል ተቋማት መረጃ እንዲሰጡ ይገደዳሉ

መረጃ የማይሰጡ የመንግሥት ኃላፊዎች የደመወዛቸውን አንድ-ሦስተኛ እንዲቀጡ የሚያደርግ የመረጃ ነፃነት ማሻሻያ አዋጅ እየተዘጋጀ መሆኑ ታወቀ፡፡የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 እየተሻሻለ ያለው የመረጃ ነፃነት ረቂቅ አዋጅ ተብሎ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

በማሻሻያው መሠረት መረጃ ሲጠየቁ አልሰጥም የሚሉ ኃላፊዎች እንደ በፊቱ በተቋም ደረጃ ሳይሆን፣ በግለሰብ ደረጃ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረጉ የሚያስገድድ አንቀጽ በማሻሻያ ረቂቁ መካተቱ ታውቋል።

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter....
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.