በኢብራሂም ትራኦሬ አገር ቡርኪናፋሶ
ባህላዊ መሪዎች በፖለቲካ ውስጥ እንዲሳተፉ አይፈቀድም
#ethiopia | በኢብራሂም ትራኦሬ አገር ባህላዊ ወይም ልማዳዊ መሪዎች፣ በፖለቲካ ውስጥ እንዳይሳተፉ ተከልክለዋል፡፡ የግድ በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ ካለባቸውም ከባህላዊ የአመራር ሚናቸው መልቀቅ አለባቸው፡፡
እ.ኤ.አ. በ2025 መጀመሪያ ላይ የቡርኪናፋሶ መንግስት በሀገሪቱ የህግ መዋቅር ውስጥ ለልማዳዊና ባህላዊ አለቆች በይፋ እውቅና የሚሰጥ ህግ አውጥቷል። ይሁን እንጂ ሕጉ አንድ ጉልህ ድንጋጌን ያካትታል፡ በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ የሚፈልጉ የጎሳ አለቆች ከልማዳዊ ወይም ባሕላዊ ሃላፊነታቸው መልቀቃቸው አለባቸው።
ባህላዊና ልማዳዊ መሪዎች ህጋዊ እውቅና ያገኙት በአካባቢው ማህበረሰቦች መካከል ሰላምና አንድነት እንዲሰፍን ሚናቸውን ለማጠናከር በማለም ነው ተብሏል፡፡
ባህላዊ የጎሳ መሪዎች በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ ከፈለጉ ባህላዊ ሚናቸውን መተው ይኖርባቸዋል፡፡ ሁለቱንም ሚናዎች በአንድ ጊዜ መያዝን ህጉ አይፈቅድም፡፡
መንግስት ይህን ያደረገው ባህላዊ አመራርን ከወገንተኝነት ፖለቲካ ለመነጠል፣ የባህላዊ አለቆችን ሞራልና አንድነትን የማስጠበቅ ሚና ለማስቀጠል እንዲሁም የፖለቲካ ስልጣን ከያዙ ሊነሱ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከል ነው ተብሏል።
ባህላዊ መሪዎች በፖለቲካ ውስጥ እንዲሳተፉ አይፈቀድም
#ethiopia | በኢብራሂም ትራኦሬ አገር ባህላዊ ወይም ልማዳዊ መሪዎች፣ በፖለቲካ ውስጥ እንዳይሳተፉ ተከልክለዋል፡፡ የግድ በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ ካለባቸውም ከባህላዊ የአመራር ሚናቸው መልቀቅ አለባቸው፡፡
እ.ኤ.አ. በ2025 መጀመሪያ ላይ የቡርኪናፋሶ መንግስት በሀገሪቱ የህግ መዋቅር ውስጥ ለልማዳዊና ባህላዊ አለቆች በይፋ እውቅና የሚሰጥ ህግ አውጥቷል። ይሁን እንጂ ሕጉ አንድ ጉልህ ድንጋጌን ያካትታል፡ በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ የሚፈልጉ የጎሳ አለቆች ከልማዳዊ ወይም ባሕላዊ ሃላፊነታቸው መልቀቃቸው አለባቸው።
ባህላዊና ልማዳዊ መሪዎች ህጋዊ እውቅና ያገኙት በአካባቢው ማህበረሰቦች መካከል ሰላምና አንድነት እንዲሰፍን ሚናቸውን ለማጠናከር በማለም ነው ተብሏል፡፡
ባህላዊ የጎሳ መሪዎች በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ ከፈለጉ ባህላዊ ሚናቸውን መተው ይኖርባቸዋል፡፡ ሁለቱንም ሚናዎች በአንድ ጊዜ መያዝን ህጉ አይፈቅድም፡፡
መንግስት ይህን ያደረገው ባህላዊ አመራርን ከወገንተኝነት ፖለቲካ ለመነጠል፣ የባህላዊ አለቆችን ሞራልና አንድነትን የማስጠበቅ ሚና ለማስቀጠል እንዲሁም የፖለቲካ ስልጣን ከያዙ ሊነሱ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን ለመከላከል ነው ተብሏል።
9 months ago