Logo
FIDEL POST NEWS
ኢትዮጵያ እና ቻይና የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር መስመርን ለማሻሻል ውይይት እያደረጉ ተባለ

ኢትዮጵያ ለዚህ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ለማግኘት ቤጂንግን ተስፋ አድርጋለች።

አዲስ አበባን ከጅቡቲ ጋር የሚያገናኘው የ760 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ሰፊ መሠረተ ልማት ማሻሻያ ተጨማሪ ድልድዮች፣ አጥሮች፣ ለእንስሳት መሻገሪያ የሚሆኑ መንገዶች፣ የባቡር ጣቢያዎች እና ሌሎች መገልገያዎች መገንባት እንዲሁም ተጨማሪ ባቡሮች (ሎኮሞቲቭ) መግዛትን እንደሚያካትት ተገልጿል።

Reporter English
11 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.