• የፈረንሳዩ አምባሳደር ስለ ኢትዮጵያ የባህር በር ፍላጎት ---
#ethiopia | “...ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት ለመሆን የምታደርገው ጥረት ህጋዊና ቅቡልነት ያለው ነው። ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብና በፍጥነት እያደገ ያለ ኢኮኖሚ ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ፤ ደህንነቱ የተጠበቀ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ፈረንሳይ ጽኑ እምነት ያላት ሲሆን፤ ለተግባራዊነቱም ከጎኗ ትቆማለች...ዓለማቀፋዊ ህግን በተከተለ መልክና ጎረቤቶችን ባማከለ ሁኔታ የባህር በር ማግኘት ይኖርባታል--”
(አሌክሲስ ላሜክ፤ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር፤ ለኢትዮጵያን ሄራልድ) #addis_admas
#ethiopia | “...ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት ለመሆን የምታደርገው ጥረት ህጋዊና ቅቡልነት ያለው ነው። ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብና በፍጥነት እያደገ ያለ ኢኮኖሚ ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ፤ ደህንነቱ የተጠበቀ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ፈረንሳይ ጽኑ እምነት ያላት ሲሆን፤ ለተግባራዊነቱም ከጎኗ ትቆማለች...ዓለማቀፋዊ ህግን በተከተለ መልክና ጎረቤቶችን ባማከለ ሁኔታ የባህር በር ማግኘት ይኖርባታል--”
(አሌክሲስ ላሜክ፤ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር፤ ለኢትዮጵያን ሄራልድ) #addis_admas
11 months ago