Logo
Zehabesha
"በዚህ በቀይ ባህር፣ ኤርትራ ረጅም የባህር በር ያላት ሀገር ናት። የቀይ ባህርን ዳርቻ መቆጣጠር የምትፈልግ፣ የወቅቱ የመካከለኛው ምስራቅ ኃያል ለመሆን ግብግብ ውስጥ እየገጠመች ያለች ሀገር አለች፣ አረብ ኤምሬት የምትባል ሀገር። ስለዚህ ኤርትራ ላይ የጠላትነትን እንዲሰለፍ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ሳይሆን የአረብ ኤምሬትስ ኢንተረስት (ፍላጎት) ነው። በዚህ ምክንያት... አረብ ኤምሬት እኮ የአሰብ ወደብን ለማልማት ወስዳ ነበር። በአጭር ጊዜ ውስጥ ነው በሰዓታት፣ 48 ሰዓት እንደዚህ አካባቢ ነው ለቃችሁ ውጡ የተባሉት። ያልሆነ ነገር ሲያደርጉ ተገኝተው ይመስለኛል - ያው ግልጽ ባይደረግም ብዙ ጊዜ። የአረብ ኤምሬትን ተልዕኮ ለማስፈጸም ሲል ነው ከኤርትራ ጋር እዚህ ውስጥ የገባው"
የቀድሞ ውጭ ጉዳይ ሚ/ር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
ከኢኤምኤስ ሚዲያ ጋር ካደረጉት ቃለምልልስ

13 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.