እንግሊዝ ባለታሪኳን በሞት ተነጠቀች
#ethiopia | የቀድሞ የኢንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አምበል እና አሰልጣኝ ኬቪን ኪጋን በ75 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የኪጋን ቤተሰቦች ለረጅም ጊዜያት ሲታገልበት በቆየው የካንሰር ህመም ምክንያት ዛሬ ሰኞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል ብለዋል።
ኬቪን ኪጋን በሊቨርፑል፣ በኒውካስል ዩናይትድ እና በጀርመኑ ሃምቡርግ በነበራቸው ቆይታ የማይረሱ ገድሎችን ፈጽሟል።
በ1978 እና 1979 ሁለት ጊዜ የባሎንዶር (Ballon d'Or) ሽልማትን በማሸነፍ በአውሮፓ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ስሙ በወርቅ ቀለም ተጽፎለታል።
ኪጋን በአሰልጣኝነት ኒውካስል ዩናይትድን፣ የኢንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን፣ ማንቸስተር ሲቲን እና ፉልሀምን በመምራት በስፖርቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድረዋል።
የእግር ኳስ ቤተሰቡ እና የተለያዩ ክለቦች በኬጋን ህልፈት ጥልቅ ሀዘናቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #englandkevenkeegan #liverpoolnewcastel
#ethiopia | የቀድሞ የኢንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አምበል እና አሰልጣኝ ኬቪን ኪጋን በ75 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የኪጋን ቤተሰቦች ለረጅም ጊዜያት ሲታገልበት በቆየው የካንሰር ህመም ምክንያት ዛሬ ሰኞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል ብለዋል።
ኬቪን ኪጋን በሊቨርፑል፣ በኒውካስል ዩናይትድ እና በጀርመኑ ሃምቡርግ በነበራቸው ቆይታ የማይረሱ ገድሎችን ፈጽሟል።
በ1978 እና 1979 ሁለት ጊዜ የባሎንዶር (Ballon d'Or) ሽልማትን በማሸነፍ በአውሮፓ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ስሙ በወርቅ ቀለም ተጽፎለታል።
ኪጋን በአሰልጣኝነት ኒውካስል ዩናይትድን፣ የኢንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን፣ ማንቸስተር ሲቲን እና ፉልሀምን በመምራት በስፖርቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድረዋል።
የእግር ኳስ ቤተሰቡ እና የተለያዩ ክለቦች በኬጋን ህልፈት ጥልቅ ሀዘናቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #englandkevenkeegan #liverpoolnewcastel
17 days ago