ሰበር - የትራምፕ አስተዳደር የኢትዮጵያን ጨምሮ የ7 ሀገራት የቲፒኤስ (TPS) የስራ ፈቃድ ሊያበቃ ጥቂት ሰዓታት ሲቀሩት በድንገት አራዘመ! የኢትዮጵያውያን የስራ ፈቃድ እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ብቻ የተራዘመ ሲሆን፣ ብዙዎች በውሳኔው መዋዠቅ ግራ መጋባታቸውን እና ስጋት ውስጥ መውደቃቸውን እየገለጹ ነው። #ethiopiantps #tpsupdate #usimmigration #usimmigration #immigrationnews
27 days ago