ግብፅ አርጀንቲናን መርታ የመጀመሪያውን አጋማሽ አጠናቀቀች
*******************
እየተካሄደ በሚገኘው የፊፋ ዓለም ዋንጫ ግብፅ አርጀንቲናን 1 ለ 0 በመምራት የመጀመሪያ አጋማሽ አጠናቅቃለች፡፡
በጥሎ ማለፍ ጨዋታው ግብፅን መሪ ያደረገችውን ግብ ያሲር ኢብራሂም በ15ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።
በጨዋታው 21ኛው ደቂቃ ላይ አርጀንቲና ያገኘችውን የፍፁም ቅጣት ምት ሊዮኔል ሜሲ ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#ebc #argentina #egypt #football #sports #roundof16 #knockout
*******************
እየተካሄደ በሚገኘው የፊፋ ዓለም ዋንጫ ግብፅ አርጀንቲናን 1 ለ 0 በመምራት የመጀመሪያ አጋማሽ አጠናቅቃለች፡፡
በጥሎ ማለፍ ጨዋታው ግብፅን መሪ ያደረገችውን ግብ ያሲር ኢብራሂም በ15ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።
በጨዋታው 21ኛው ደቂቃ ላይ አርጀንቲና ያገኘችውን የፍፁም ቅጣት ምት ሊዮኔል ሜሲ ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#ebc #argentina #egypt #football #sports #roundof16 #knockout
29 days ago