Logo
EBC
ግብፅ አርጀንቲናን መርታ የመጀመሪያውን አጋማሽ አጠናቀቀች
*******************

እየተካሄደ በሚገኘው የፊፋ ዓለም ዋንጫ ግብፅ አርጀንቲናን 1 ለ 0 በመምራት የመጀመሪያ አጋማሽ አጠናቅቃለች፡፡

በጥሎ ማለፍ ጨዋታው ግብፅን መሪ ያደረገችውን ግብ ያሲር ኢብራሂም በ15ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

በጨዋታው 21ኛው ደቂቃ ላይ አርጀንቲና ያገኘችውን የፍፁም ቅጣት ምት ሊዮኔል ሜሲ ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#ebc #argentina #egypt #football #sports #roundof16 #knockout

29 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.