Logo
Getu Temesgen
የፕሪሚየር ሊጉ የዋንጫ ፉክክር
በአርሰናል እና በማንችስተር ሲቲ መካከል ከፍተኛ መነቃቃትን ፈጥሯል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ሽኩቻ ውስጥ ወሳኝ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የማንችስተር ሲቲ እና የኤቨርተን ጨዋታ በሦስት እኩል ውጤት ተጠናቋል።

ማንችስተር ሲቲ በዚህ ጨዋታ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ የደረጃ ሰንጠረዡን በበላይነት እየመራ ለሚገኘው አርሰናል ትልቅ የደስታ ዜና ሆኖለታል።

በአሁኑ ሰዓት አርሰናል በሰባ ስድስት ነጥብ አንደኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ሲቲ ደግሞ በአንድ ቀሪ ጨዋታ ሰባ አንድ ነጥብ በመያዝ ይከተላል።

ኤቨርተን በሜዳው ባደረገው በዚህ ጨዋታ ላይ ሲቲን ነጥብ በማስጣል የሊጉን የዋንጫ ጉዞ ይበልጥ አስገራሚ እንዲሆን አድርጎታል።

የሊጉ ጨዋታዎች ወደ ማጠቃለያው እየተቃረቡ በመሆናቸው እያንዳንዱ ነጥብ ለሁለቱም ክለቦች ወሳኝ ሆኗል።
#premierleague #arsenal #mancity #everton #footballnews #titlerace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.