የኀዘን መግለጫ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የዩኒቨርስቲ ደህንነት ጥበቃ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ የነበሩት ረዳት ኮሚሸነር በላይ ከበደ ፍሬው መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ረዳት ኮሚሽነር በላይ ከበደ በሥራ ዘመናቸው ተቋማቸውንና ህዝባቸውን በታታሪነት፣ በታማኝነትና በቅንነት ሲያገለግሉ የቆዩ አመራር ነበሩ።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በረዳት ኮሚሽነሩ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
የረዳት ኮሚሽነሩ የቀብር ሥነ-ሥርዓት መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከ8፡00-9፡00 በመካኒሳ አቦ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቻቸውና የሥራ ባልደረቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል፡፡
Via EFP
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የዩኒቨርስቲ ደህንነት ጥበቃ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ የነበሩት ረዳት ኮሚሸነር በላይ ከበደ ፍሬው መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ረዳት ኮሚሽነር በላይ ከበደ በሥራ ዘመናቸው ተቋማቸውንና ህዝባቸውን በታታሪነት፣ በታማኝነትና በቅንነት ሲያገለግሉ የቆዩ አመራር ነበሩ።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በረዳት ኮሚሽነሩ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
የረዳት ኮሚሽነሩ የቀብር ሥነ-ሥርዓት መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከ8፡00-9፡00 በመካኒሳ አቦ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቻቸውና የሥራ ባልደረቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል፡፡
Via EFP
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
5 months ago