Logo
Getu Temesgen
ነዳጅ ጨመረ
#ethiopia | የአዲስ አበባ አዲስ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ

የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የዋጋ ማስተካከያ አድርጓል።

ዝርዝር መረጃው እንደሚከተለው ቀርቧል፦

* ኬሮሲን፦ በሊትር 146.14 ብር (የ17.02 ብር ጭማሪ የታየበት)
* የአውሮፕላን ነዳጅ፦ በሊትር 145.23 ብር
* ነጭ ናፍጣ፦ በሊትር 139.84 ብር (የ10.72 ብር ጭማሪ የተደረገበት)
* ቀላል ጥቁር ናፍጣ፦ በሊትር 137.03 ብር
* ከባድ ጥቁር ናፍጣ፦ በሊትር 133.45 ብር
* ቤንዚን፦ በሊትር 132.18 ብር (የ3.06 ብር ጭማሪ የተደረገበት)

ሚኒስቴሩ ይህ የዋጋ ማስተካከያ በሁሉም የነዳጅ ማደያዎች ላይ በአስቸኳይ ተፈጻሚ እንዲሆንና ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግበትም አሳስቧል።
#ethiopia #addisababa #fuelprice #economynews #breakingnews #fuelincrease #ethiopianews

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.