Logo
FIDEL POST NEWS
በሳውዲ አረቢያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በሁለት የኢራን ድሮኖች ጥቃት ተፈጸመበት

በሪያድ የሚገኘው ይህ ኤምባሲ ላይ የደረሰው ጥቃት መጠነኛ የእሳት አደጋ ቢያስከትልም፣ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት የለም ተብሏል።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለአጥቂዎቹ አፋጣኝ ምላሽ እንደሚሰጡ ዝተዋል።

በተመሳሳይ ኢራን የአሜሪካን የአውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ መምታቷን ገልጻለች።

በዚህ ግጭት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በዓለም ገበያ እየናረ ይገኛል።
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.