⚫ የተሰማን ሀዘን ከባድ ነው! ነፍስ ይማር!
#ethiopia | የአልቲማ ሪል እስቴት (Altima Real Estate) የብራንድ አምባሳደር፣ ተወዳጁ የጥበብ ሰው እና የኢቢኤስ "የቤተሰብ ጨዋታ" ፕሮግራም አዘጋጅ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ነጻነት በስራው ትጋቱ፣ በሰው አክባሪነቱ እና በቅንነቱ የምናውቀው፤ ለኩባንያችንም እንደ ቤተሰብ የነበረ ውድ ወንድማችን ነበር።
አልቲማ ሪል እስቴት በብራንድ አምባሳደሩ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለባለቤቱ፣ ለሦስት ልጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ ነፍስህን በአጻድ ጻድቅ ያኑርልን! 🕯️💔
#restinpeace #netsanetworkneh #altimarealestate #condolence
#ethiopia | የአልቲማ ሪል እስቴት (Altima Real Estate) የብራንድ አምባሳደር፣ ተወዳጁ የጥበብ ሰው እና የኢቢኤስ "የቤተሰብ ጨዋታ" ፕሮግራም አዘጋጅ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ነጻነት በስራው ትጋቱ፣ በሰው አክባሪነቱ እና በቅንነቱ የምናውቀው፤ ለኩባንያችንም እንደ ቤተሰብ የነበረ ውድ ወንድማችን ነበር።
አልቲማ ሪል እስቴት በብራንድ አምባሳደሩ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለባለቤቱ፣ ለሦስት ልጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ ነፍስህን በአጻድ ጻድቅ ያኑርልን! 🕯️💔
#restinpeace #netsanetworkneh #altimarealestate #condolence
7 months ago