Logo
FastMereja
በዳሞ መንግሥቱ የተጻፈ
“ያልተሻገርነው ድልድይ” የተሰኘ
ግሩም መጽሐፍ ለህትመት በቃ፡፡

ደራሲው ከጥልቅ የህይወት ልምዱ በመነሳት ስለ ሀገራችን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ህይወት የሚመለከቱ ጉዳዮች ከአዝናኝ እና አስተማሪ ከሆኑ ዓለም አቀፍ ገጠመኞቹ ጋር በማዋሀድ ትዝብቱን እና ያልተሻገርናቸውን ድልድዮች ለመሻገር ምን ብናደርግ እንደሚሻል የግል ምልከታውን ከመፍትሔ ሃሳቦች ጋር ያጋራል ::

በእርግጠኝነት የምንነግሮ መፅሀፉን አንብበው ይወዱታል ኪስን በማይጎዳ ዋጋ አትርፋችሁ ትዝናኑበት ዘንድ እየጋበዘን መጽሀፉ :-

በጃፋር የመጽሐፍ መደብር፣
በሀሁ የመጽሐፍ መደብር እና
በኤዞፕ የመጽሐፍ መደብር እንደሚገኝ ስንጠቁም በደስታ ነው፡፡

“ያልተሻገርነው ድልድይ”

9 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.