"የኢትዮጵያ ህዝብ ለአባታችን ላሳየው ገደብ የሌለው ፍቅርና ክብር በቤተሰቦቼ ስም አመሠግናለሁ"
- አህመድ ሐጂ ዑመር (ልጅ)
#ethiopia | የኢትዮጵያ ህዝብ ለአባታችን ላሳየው ገደብ የሌለው ፍቅርና ክብር በቤተሰቦቼ ስም አመሠግናለሁ ሲል የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ልጅ አህመድ ዑመር ገለጸ።
የክብር ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን ሽኝት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአዲስ አበባ ሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ልጃቸው አህመድ ዑመር በወቅቱ እንደተናገረው፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ለአባታችን ላሳየው ገደብ የሌለው ፍቅርና ክብር በቤተሰቦቼ ስም አመሠግናለሁ።
አባታችን ሰላምን፣ ፍቅርን እና አንድነትን ሲሰብኩ መኖራቸውን በመግልጽ እኛም የእሳቸውን ፈለግ እንከተል ብሏል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ በ94 ዓመታቸው ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል፡፡
በአማን ረሺድ
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
- አህመድ ሐጂ ዑመር (ልጅ)
#ethiopia | የኢትዮጵያ ህዝብ ለአባታችን ላሳየው ገደብ የሌለው ፍቅርና ክብር በቤተሰቦቼ ስም አመሠግናለሁ ሲል የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ልጅ አህመድ ዑመር ገለጸ።
የክብር ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን ሽኝት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአዲስ አበባ ሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ልጃቸው አህመድ ዑመር በወቅቱ እንደተናገረው፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ለአባታችን ላሳየው ገደብ የሌለው ፍቅርና ክብር በቤተሰቦቼ ስም አመሠግናለሁ።
አባታችን ሰላምን፣ ፍቅርን እና አንድነትን ሲሰብኩ መኖራቸውን በመግልጽ እኛም የእሳቸውን ፈለግ እንከተል ብሏል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ በ94 ዓመታቸው ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል፡፡
በአማን ረሺድ
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
8 months ago