ትራምፕ የኖቤል ሽልማት ኮሚቴን ወቀሱ
ትራምፕ የ2025 የኖቤል የሰላም ሽልማት ኮሚቴን ከሰላም ይልቅ ፖለቲካን አስቀድሟል ሲሉ ወቀሱ።
"የሰላም ስምምነቶችን መፍጠር እና ጦርነቶችን ማቆም እንዲሁም ህይወት ማዳን እቀጥላለሁ" በማለት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥረታቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ስቲቨን ቼንግ በኤክስ ጋዜጣ ላይ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሰላም ስምምነቶችን ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ፣ ጦርነቶችን ያስቆማሉ እና ህይወትን ይታደጋሉ ብለዋል።
ለ2025 የኖርዌይ የኖቤል የሰላም ሽልማት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይመረጣሉ ተብሎ ብዙ ግምት ከተሰጣቸው ሰዎች ግንባር ቀደም ነበሩ።
ሆኖም የቬንዙዌላዋ ተቃዋሚ ማሪያ ኮሪና ማቻዶ የ2025 የኖቤል የሰላም ሽልማት ማሸነፋቸውን ተከትሎ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰላምን ለማስፈን ከሚደረገው እውነተኛ ጥረት ይልቅ ለፖለቲካዊ አጀንዳዎች ቅድሚያ ይሰጣል ሲሉ የኖርዌይ የሰላም ኖብል ብራይዝ ኮሚቴን ወቅሰዋል።
ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም እና የጦርነት ስምምነቶችን በማስፈን የተጫወቱትን ሚና በመጥቀስ ሽልማቱ እንደሚገባቸው ሲገልፁ መቆየታቸው ይታወቃል።
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
ትራምፕ የ2025 የኖቤል የሰላም ሽልማት ኮሚቴን ከሰላም ይልቅ ፖለቲካን አስቀድሟል ሲሉ ወቀሱ።
"የሰላም ስምምነቶችን መፍጠር እና ጦርነቶችን ማቆም እንዲሁም ህይወት ማዳን እቀጥላለሁ" በማለት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥረታቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ስቲቨን ቼንግ በኤክስ ጋዜጣ ላይ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሰላም ስምምነቶችን ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ፣ ጦርነቶችን ያስቆማሉ እና ህይወትን ይታደጋሉ ብለዋል።
ለ2025 የኖርዌይ የኖቤል የሰላም ሽልማት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይመረጣሉ ተብሎ ብዙ ግምት ከተሰጣቸው ሰዎች ግንባር ቀደም ነበሩ።
ሆኖም የቬንዙዌላዋ ተቃዋሚ ማሪያ ኮሪና ማቻዶ የ2025 የኖቤል የሰላም ሽልማት ማሸነፋቸውን ተከትሎ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰላምን ለማስፈን ከሚደረገው እውነተኛ ጥረት ይልቅ ለፖለቲካዊ አጀንዳዎች ቅድሚያ ይሰጣል ሲሉ የኖርዌይ የሰላም ኖብል ብራይዝ ኮሚቴን ወቅሰዋል።
ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም እና የጦርነት ስምምነቶችን በማስፈን የተጫወቱትን ሚና በመጥቀስ ሽልማቱ እንደሚገባቸው ሲገልፁ መቆየታቸው ይታወቃል።
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
8 months ago