"ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ" የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ
#ethiopia | "ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ" የተሰኘ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለንባብ በቅቷል፡፡
መጽሐፉን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በትብብር አዘጋጅቶታል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው ኢትዮጵያዊያን አንድነትና ትብብር ተጠናቅቆ መመረቁ ይታወሳል፡፡#fmc
#ethiopia | "ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ" የተሰኘ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለንባብ በቅቷል፡፡
መጽሐፉን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በትብብር አዘጋጅቶታል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው ኢትዮጵያዊያን አንድነትና ትብብር ተጠናቅቆ መመረቁ ይታወሳል፡፡#fmc
9 months ago