11 months ago
በዩ ኤስ ኤይድ መቋረጥ ተጨማሪ 14 ሚሊዮን ሰዎችን ለሞት አጋልጧል ተባለ። #ethiopia የአሜሪካ ተራዲዖ ድርጅት (USAID) ስራውን በቅርቡ ካልጀመረ በ2030 በአለማቀፍ ደረጃ 14 ሚሊዮን ሰዎች እንደሚሞቱ የላንሴት ህክምና ቡድን ይፋ ያደረገው ጥናት ያመለክታል። የትራምፕ አስተዳደር ለዩ ኤስ ኤይድ የሚያደርገውን ድጋፍ በማቋረጥ ድርጅቱ እንዲዘጋ አድርጓል። #thenewdaily #thiqaheth