7 months ago
11 የኮንስትራክሽን ግብአት ነጋዴዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
* "ያለ ደረሰኝ የሚደረግ ግብይት በህግ ያስጠይቃል!"
#ethiopia | የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ስራ፤ ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ የተገኙ 11 የኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋዮች እና ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ገለጸ።
የኦፕሬሽኑ ዝርዝር፡-
📅 ጊዜ፡ አርብ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 ቦታ፡ መርካቶ እና ሌሎች የከተማዋ አካባቢዎች
🏗 ዘርፍ፡ የኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ድርጅቶች
ቢሮው እንዳስታወቀው፤ 10 የንግድ ድርጅቶች ህጋዊ የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው፤ 11 የንግድ ስራ ባለቤቶች እና ሰራተኞች ተጠርጥረው ለህግ እንዲቀርቡ ተደርጓል።
#addisababa #revenuesbureau #taxlaw #construction #mercato #businessnews #reportcorruption
* "ያለ ደረሰኝ የሚደረግ ግብይት በህግ ያስጠይቃል!"
#ethiopia | የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ስራ፤ ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ የተገኙ 11 የኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋዮች እና ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ገለጸ።
የኦፕሬሽኑ ዝርዝር፡-
📅 ጊዜ፡ አርብ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 ቦታ፡ መርካቶ እና ሌሎች የከተማዋ አካባቢዎች
🏗 ዘርፍ፡ የኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ድርጅቶች
ቢሮው እንዳስታወቀው፤ 10 የንግድ ድርጅቶች ህጋዊ የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው፤ 11 የንግድ ስራ ባለቤቶች እና ሰራተኞች ተጠርጥረው ለህግ እንዲቀርቡ ተደርጓል።
#addisababa #revenuesbureau #taxlaw #construction #mercato #businessnews #reportcorruption
Comments