6 months ago
የአርሰናሉ አማካይ ቀዶ ጥገና ያደርጋል
#ethiopia | ከሳምንታት በፊት መድፈኞቹን የተቀላቀለው ስፔናዊው አማካይ ሚኬል ሜሪኖ፣ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት በዛሬው ዕለት የቀዶ ጥገና ህክምና እንደሚያደርግ ታውቋል።
ተጫዋቹ የእግር ስብራት ጉዳት ሳይደርስበት አይቀርም የሚል ከፍተኛ ስጋት መኖሩም ተነግሯል።
የ 29 ዓመቱ ሜሪኖ ከደረሰበት ጉዳት አገግሞ በሚያዚያ ወር መጨረሻ ወደ ልምምድ ለመመለስ እቅድ የያዘ ሲሆን፣ በውድድር ዘመኑ መዝጊያ ጨዋታዎች ላይ ለቡድኑ ግልጋሎት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ይህ ጉዳት አርሰናል በመሃል ሜዳው ላይ የነበረበትን የተጫዋቾች እጥረት ይበልጥ ፈታኝ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #mikelmerino #injuryupdate #gunners #premierleague #footballnews #ethiopia #አርሰናል
#ethiopia | ከሳምንታት በፊት መድፈኞቹን የተቀላቀለው ስፔናዊው አማካይ ሚኬል ሜሪኖ፣ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት በዛሬው ዕለት የቀዶ ጥገና ህክምና እንደሚያደርግ ታውቋል።
ተጫዋቹ የእግር ስብራት ጉዳት ሳይደርስበት አይቀርም የሚል ከፍተኛ ስጋት መኖሩም ተነግሯል።
የ 29 ዓመቱ ሜሪኖ ከደረሰበት ጉዳት አገግሞ በሚያዚያ ወር መጨረሻ ወደ ልምምድ ለመመለስ እቅድ የያዘ ሲሆን፣ በውድድር ዘመኑ መዝጊያ ጨዋታዎች ላይ ለቡድኑ ግልጋሎት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ይህ ጉዳት አርሰናል በመሃል ሜዳው ላይ የነበረበትን የተጫዋቾች እጥረት ይበልጥ ፈታኝ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #mikelmerino #injuryupdate #gunners #premierleague #footballnews #ethiopia #አርሰናል
Comments