3 months ago
የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር በዓለም አቀፍ መድረክ! 🇪🇹🇰🇷
#ethiopia | በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህል እና የኪነጥበብ ሙያተኞች ህብረት ዋና መስሪያ ቤት፣ ኢትዮጵያዊውን አቶ ገብረማርያም ይርጋን የምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ።
አቶ ገብረማርያም በአሁኑ ወቅት የአማራ ባህል፣ ኪነጥበብና ዝክረታሪክ ም/ኃላፊ ሲሆኑ፣ በባህል ዲፕሎማሲው ዘርፍ ባላቸው ንቁ ተሳትፎ ይታወቃሉ።
ይህ ሹመት የኢትዮጵያንና የአፍሪካን ጥበብ ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ ለማውጣት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
አቶ ገብረማርያም ስለ ሹመቱ ሲናገሩ፦ "ይህን ሹመት እንደ ክብር ብቻ ሳይሆን፣ እንደ ስትራቴጂክ አደራ እቀበላለሁ" ብለዋል።
ለአቶ ገብረማርያም ይርጋ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታችንን እናስተላልፋለን! 👏✨
#ኢትዮጵያ #ባህል #ኪነጥበብ #ደቡብኮሪያ #ሹመት #ጌቱተመስገን #ባህልዲፕሎማሲ #ethiopia #culture #art #globalleadership #southkorea #culturaldiplomacy
#ethiopia | በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህል እና የኪነጥበብ ሙያተኞች ህብረት ዋና መስሪያ ቤት፣ ኢትዮጵያዊውን አቶ ገብረማርያም ይርጋን የምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ።
አቶ ገብረማርያም በአሁኑ ወቅት የአማራ ባህል፣ ኪነጥበብና ዝክረታሪክ ም/ኃላፊ ሲሆኑ፣ በባህል ዲፕሎማሲው ዘርፍ ባላቸው ንቁ ተሳትፎ ይታወቃሉ።
ይህ ሹመት የኢትዮጵያንና የአፍሪካን ጥበብ ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ ለማውጣት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
አቶ ገብረማርያም ስለ ሹመቱ ሲናገሩ፦ "ይህን ሹመት እንደ ክብር ብቻ ሳይሆን፣ እንደ ስትራቴጂክ አደራ እቀበላለሁ" ብለዋል።
ለአቶ ገብረማርያም ይርጋ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታችንን እናስተላልፋለን! 👏✨
#ኢትዮጵያ #ባህል #ኪነጥበብ #ደቡብኮሪያ #ሹመት #ጌቱተመስገን #ባህልዲፕሎማሲ #ethiopia #culture #art #globalleadership #southkorea #culturaldiplomacy
Comments