5 months ago
🔴 ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ 3ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Comments