3 months ago
''አርሰናል ዋንጫውን ማንሳት ይገባዋል" — አርሴን ቬንገር
#ethiopia | የቀድሞው የአርሰናል ዝነኛ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር ክለቡ በሻምፒዮንስ ሊግ መድረክ አዲስ ታሪክ መፃፍ እንደሚችል ያላቸውን ፅኑ እምነት ገልጸዋል።
ቬንገር ለአርሰናል ደጋፊዎች ወሳኝ ምሽት መሆኑን በመጠቆም፣ አሁን ያለው ስብስብ ታላቅ ታሪክ የመስራት አቅም እንዳለው ተናግረዋል። ክለቡ በውድድሩ ካለው የቆየና በህመም የተሞላ ታሪክ አንፃር፣ "ዋንጫው ወደ አርሰናል መሄድ አለበት" ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አክለውም "ዋንጫው ለአርሰናል ይገባዋል" በማለት ለቀድሞ ክለባቸው ያላቸውን ድጋፍና ለቡድኑ ያላቸውን ከፍተኛ ግምት በይፋ አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #arsenal #championsleague #arsenewenger #footballnews #gunners #ucl #አርሰናል #ስፖርት #አርሴንቬንገር
#ethiopia | የቀድሞው የአርሰናል ዝነኛ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር ክለቡ በሻምፒዮንስ ሊግ መድረክ አዲስ ታሪክ መፃፍ እንደሚችል ያላቸውን ፅኑ እምነት ገልጸዋል።
ቬንገር ለአርሰናል ደጋፊዎች ወሳኝ ምሽት መሆኑን በመጠቆም፣ አሁን ያለው ስብስብ ታላቅ ታሪክ የመስራት አቅም እንዳለው ተናግረዋል። ክለቡ በውድድሩ ካለው የቆየና በህመም የተሞላ ታሪክ አንፃር፣ "ዋንጫው ወደ አርሰናል መሄድ አለበት" ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አክለውም "ዋንጫው ለአርሰናል ይገባዋል" በማለት ለቀድሞ ክለባቸው ያላቸውን ድጋፍና ለቡድኑ ያላቸውን ከፍተኛ ግምት በይፋ አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #arsenal #championsleague #arsenewenger #footballnews #gunners #ucl #አርሰናል #ስፖርት #አርሴንቬንገር
Comments