Logo
SeledaPost
ሰበር መረጃ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተገደሉ
የየመኑ የሕውቲ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ አል-ራሃዊ ትናንት በእስራኤል ጥቃት መገደላቸውን የየመን ቴሌቪዥን ጣቢያ አል-ጁምሁሪያ ዘግቧል።

የእስራኤል አየር ሀይል ትናንት 10 የሀውቲ መሪዎች ስብሰባ ላይ በነበሩበት ወቅትና የየመን የሐውቲዎች  መሪ አላ ሐውቲ ትናንት ምሽት 10 ከፍተኛ ባለሥልጣኖችን ሰብስቦ ንግግር እያደረገ በሚገኝበት ሰዓት የእስራኤል አየር ኃይል ከሞሳድ በደረሰው መረጃ መሰረት አየር ላይ ሁለት ሺህ ማይል እርቀት ላይ ሆኖ በምሽግ ደርማሽ እና መሬት ሰርጓጅ ቦንብ ከባድ ጥቃት ሰንዝሯል። በዚህ ጥቃት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የመከላከያ ሚንስትሩ፣ ወታደራዊ አዛዡን ጨምሮ የታጣቂው ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ዩሮ ኒውስ የየመን እና የእስራኤል የመረጃ ምንጮቹን ጠቅሶ
ዘግቧል።

Seledadotio
Seledadotio
11 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.