Logo
SeledaPost
አዲስ አበባ እና በርበራ ወደብ በኤሌክትሪክ ባቡር ሊገናኙ ነው።

በዱባዩ ዓለምአቀፍ የወደብ አገልግሎት አቅራቢ Dubai Port World - DP world አማካኝነት የለማውን የሶማሊላንዱን የበርበራ ወደብን ከአዲስ አበባ ጋር በፈጣን የኤሌክትሪክ ባቡር መስመር ለማስተሳሰር መታቀዱ ተሰምቷል።

አዲስ አበባ እና በርበራ ወደብን በኤሌክትሪክ ባቡር ለሚያስተሳሳረው ፕሮጀክት የሚውል 3 ቢሊዮን ዶላር ከዩናይትድ አረብ ኢሜሬትስ እንደሚገኝም መረጃው ጠቁሟል።

ፕሮጀክቱ በአዲሱ 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር ታውቋል።

Seledadotio
Seledadotio
12 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.