የ50 ሚሊዮን ብር እና የ25 ሚሊዮን ብር የሎተሪ አሸናፊዎች ተገኝተው ሽልማታቸውን በይፋ ተረከቡ ።
የቤትና መኪና ሽልማት ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ያሸነፉም እንዲሁ ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
ከደብረ-ብርሀን 10ኪሎ ሜትር በምትርቀው ሰሚነሽ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስትያን ለንግስ ሄዳ በቆረጠችው የሚሊየን ትኬት የ50 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ያደረጋት ወጣት የሽቱ ምስጋናው ትባላለች፡፡
ትውልድና ዕድገቷ ጎንደር ከተማ የሆነው ወጣት የሽቱ ምስጋናው በጎንደር ከተማ ውስጥ የሸቀጣ ሸቀጥ ነጋዴ ናት፡፡
የሽቱ ምስጋናው የ50 ሚሊዮን ብር ቼኳን በዛሬው ዕለት ተረክባለች፡፡
ካሳ አለሙ አዲስ አበባ ውስጥ በአንድ ኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በወር የ1500 ብር ተቀጥሮ የሚሰራ የጥበቃ ሰራተኛ ነው፡፡
ለበርካታ አመታት ስራ አጥ ሆኖ አሳልፏል። በዚህ ሁሉ መካከል ግን ሎተሪ ከመቁረጥ “ደከመኝ” ብሎ አያውቅም።
በአንድ የተባረከ ቀን አዲስ አበባ በተለምዶ 24 በሚባለው አከባቢ ከአንድ ሎተሪ አድራሽ በ200 ብር የሚሊየን ሎተሪ ሲቆርጥ ዕድል አይኗን ጥላበት ነበር።
ግንቦት 29/2017ዓ.ም የሚሊዮን ሎተሪ ዕጣ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ሲወጣ ሁለተኛው የ25 ሚለዮን ብር ዕጣ ለሱ ነበር የወጣው።
የ25 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ካሳ አለሙ አባይ።
የሚሊየን ሎተሪ የ2ኛ ዕጣ አሸናፊ ወጣት ካሳ አለሙ ቅዳሜ ሀምሌ 19 ቀን በስካይ ላይት ሆቴል በተካሔደ ስነ ስርዓት የ25 ሚሊዮን ብር ቼኩን ተረክቧል፡፡
ባሸነፍከው የ25 ሚሊየን ብር ዕጣ ምን ለማድረግ ተዘጋጀህ ሲባል ቤትና መኪና የመጀመሪያዎቹ ቀድሚ ሰጥቶ የሚያከናውናቸው እንደሆኑ ገልፆ በቶሎ ስራ እንደሚጀምርም አጫውወቶናል።
በቶምቦላ ሎተሪ የቤትና መኪና አሸናፊዎችም የታወቁ ሲሆን እንዲሁ ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
የአንደኛ እጣ አሸናፊው አቶ ነጋልኝ አበራ በጨፌ ዶምሳ የፍርድ ቤት ዳኛ ሲሆኑ የአንደኛውን ዕጣ የቤት ቁልፍ ዕድለኛ ሆነው ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
አቶ ነጋልኝ በቶምቦላ ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት ጽ/ቤት አጠገብ የሚገኘውን ባለ 3መኝታ ቤት ቁልፉን ተረክቧል፡፡ በተጨማሪም በየወሩ 60 ሺህ ብር ለ3 ዓመታት ይከፈለዋል፡፡
የ50 ሚሊዮን ብር ተሸላሚን ጨምሮ በቶምቦላ ሎተሪ የቤት እና የመኪና ዕድል ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ያሸነፉ ሌሎች የሎተሪ አሸናፊዎች በዛሬው ዕለት ማለትም ቅዳሜ 19/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ‹‹ሚሊየነሮቹ›› የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሀ ግብር በይፋ ሽልማታቸውን ተረክበዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የዘንድሮው የእንቁጠጣሽ ሎተሪ ከ66 ሚሊየን ብር በላይ ሽልማት በተለያዮ ዕጣዎች አጠቃሎ ለዕድለኞች አቅርቧል፡፡
በአንደኛ ዕጣ ከቀረበው የ20 ሚሊዮን ብር ዕጣ በተጨማሪ በሁለተኛ ዕጣ የ10 ሚሊየን ብር፣ በሶስተኛ ዕጣ ደግሞ የ5 ሚሊዮን ብር ዕጣን አጠቃሎ በጥቅሉ የ66 ሚሊዮን ብር ሽልማት በእንቁጣጣሽ ሎተሪ እድለኞችን ይጠብቃል።
ይህንን የሎተሪ ዕድል በቴሌብር እና በ ethiolottery.et ላይ በመግዛት ባለዕድል ይሁኑ፡፡
ለበለጠ መረጃ በ +251977717272
+251950189808 እና
+251950199808 ይደውሉ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት!
የቤትና መኪና ሽልማት ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ያሸነፉም እንዲሁ ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
ከደብረ-ብርሀን 10ኪሎ ሜትር በምትርቀው ሰሚነሽ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስትያን ለንግስ ሄዳ በቆረጠችው የሚሊየን ትኬት የ50 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ያደረጋት ወጣት የሽቱ ምስጋናው ትባላለች፡፡
ትውልድና ዕድገቷ ጎንደር ከተማ የሆነው ወጣት የሽቱ ምስጋናው በጎንደር ከተማ ውስጥ የሸቀጣ ሸቀጥ ነጋዴ ናት፡፡
የሽቱ ምስጋናው የ50 ሚሊዮን ብር ቼኳን በዛሬው ዕለት ተረክባለች፡፡
ካሳ አለሙ አዲስ አበባ ውስጥ በአንድ ኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በወር የ1500 ብር ተቀጥሮ የሚሰራ የጥበቃ ሰራተኛ ነው፡፡
ለበርካታ አመታት ስራ አጥ ሆኖ አሳልፏል። በዚህ ሁሉ መካከል ግን ሎተሪ ከመቁረጥ “ደከመኝ” ብሎ አያውቅም።
በአንድ የተባረከ ቀን አዲስ አበባ በተለምዶ 24 በሚባለው አከባቢ ከአንድ ሎተሪ አድራሽ በ200 ብር የሚሊየን ሎተሪ ሲቆርጥ ዕድል አይኗን ጥላበት ነበር።
ግንቦት 29/2017ዓ.ም የሚሊዮን ሎተሪ ዕጣ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ሲወጣ ሁለተኛው የ25 ሚለዮን ብር ዕጣ ለሱ ነበር የወጣው።
የ25 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ካሳ አለሙ አባይ።
የሚሊየን ሎተሪ የ2ኛ ዕጣ አሸናፊ ወጣት ካሳ አለሙ ቅዳሜ ሀምሌ 19 ቀን በስካይ ላይት ሆቴል በተካሔደ ስነ ስርዓት የ25 ሚሊዮን ብር ቼኩን ተረክቧል፡፡
ባሸነፍከው የ25 ሚሊየን ብር ዕጣ ምን ለማድረግ ተዘጋጀህ ሲባል ቤትና መኪና የመጀመሪያዎቹ ቀድሚ ሰጥቶ የሚያከናውናቸው እንደሆኑ ገልፆ በቶሎ ስራ እንደሚጀምርም አጫውወቶናል።
በቶምቦላ ሎተሪ የቤትና መኪና አሸናፊዎችም የታወቁ ሲሆን እንዲሁ ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
የአንደኛ እጣ አሸናፊው አቶ ነጋልኝ አበራ በጨፌ ዶምሳ የፍርድ ቤት ዳኛ ሲሆኑ የአንደኛውን ዕጣ የቤት ቁልፍ ዕድለኛ ሆነው ሽልማታቸውን ተረክበዋል።
አቶ ነጋልኝ በቶምቦላ ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት ጽ/ቤት አጠገብ የሚገኘውን ባለ 3መኝታ ቤት ቁልፉን ተረክቧል፡፡ በተጨማሪም በየወሩ 60 ሺህ ብር ለ3 ዓመታት ይከፈለዋል፡፡
የ50 ሚሊዮን ብር ተሸላሚን ጨምሮ በቶምቦላ ሎተሪ የቤት እና የመኪና ዕድል ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ያሸነፉ ሌሎች የሎተሪ አሸናፊዎች በዛሬው ዕለት ማለትም ቅዳሜ 19/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ‹‹ሚሊየነሮቹ›› የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሀ ግብር በይፋ ሽልማታቸውን ተረክበዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የዘንድሮው የእንቁጠጣሽ ሎተሪ ከ66 ሚሊየን ብር በላይ ሽልማት በተለያዮ ዕጣዎች አጠቃሎ ለዕድለኞች አቅርቧል፡፡
በአንደኛ ዕጣ ከቀረበው የ20 ሚሊዮን ብር ዕጣ በተጨማሪ በሁለተኛ ዕጣ የ10 ሚሊየን ብር፣ በሶስተኛ ዕጣ ደግሞ የ5 ሚሊዮን ብር ዕጣን አጠቃሎ በጥቅሉ የ66 ሚሊዮን ብር ሽልማት በእንቁጣጣሽ ሎተሪ እድለኞችን ይጠብቃል።
ይህንን የሎተሪ ዕድል በቴሌብር እና በ ethiolottery.et ላይ በመግዛት ባለዕድል ይሁኑ፡፡
ለበለጠ መረጃ በ +251977717272
+251950189808 እና
+251950199808 ይደውሉ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት!
11 months ago